ምቹ ዋቢ ለአንድ ወር የንግድ ሥራ የሚያስፈልግ ካፒታል ለማሟላት ለግለሰብ ነጋዴዎችና ለጥቃቅን አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ለአንድ ወር የሚቆይ እስከ ብር 100ሺ የሚሰጥበት ነው፡፡
ይህን ብድር ለማግኘት የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች፤
- የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ ሂሳብ
- የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣ መንጃ ፍቃድ ወይም ፓስፖርት
- የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
- የመመስረቻ ጽሁፍ፣ መተዳደሪያ ደንብና የሥራ አስኪያጅ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ለኃ.የተ.የግ.ማ፣ የኅብረት ሥራ ማህበራትና ሌሎች ኅብረቶች)
- ስማርት ስልክ (አንድሮይድ 5ኛ እና ከዛ በላይ) ነው፡፡
#MichuLoan #Coopbank #DigitalBanking