....ሰዶም... የህመም ሁሉ ህመም~የመንፈስ በሽታ የድፍረት ሁሉ ድፍረት~የሀጥያት ከፍታ ጣርያ የነካ፥ በደልን ያለፈ፣ የእግዚአብሔርን ሕግ፥ ሰብሮ የተላለፈ ሰውነት አስክዶ~ለአለም ያስሰለፈ፣ ሞትን የጎመራ_እሳት የወለደ ሲኦልን የተባ_ሕይወት ያስቀጠፈ ሀጥያተ ሰዶም ሕሊናን ያስተወ ተጉዞዉ ተጉዞዉ ከ እንስሳ ያሳነሰ መውጫ የለውም_የሰዶም በሽታ ሀኪም አያየውም_በመመራመርያ #ከሚመጣው_ጥፋት_ከሲኦል_መዳኛ #እየሱስ_ብቻ_ነው_የነብስ_ማትረፊያ ፅኑ ፣ መሰረቱ ፣ አለት ፣ ባለ ዝና እየሱስ ይመጣል ፥ በአለም ፍፅምና። ታድያ ግን ወዳጄ ! አንተስ/ቺስ በምን ላይ ነህ ? ? ልብስህንስ አጥበህ ለቀኑ ተዘጋጀህ ? * * * * * * * * ተዘጋጅተሃል ወይ ! ለመሄድ ወደ ሰማይ... ....ወይስ ልትቀር ነው ? ከመንግስተ ሰማይ “እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።” — ይሁዳ 1፥7 ሰዶም የእግዚአብሔርን መንግስት አይወርስም። @CHRIST_TUBE @CHRIST_FAMILY #ለእኔ_ሕይወት_ክርስቶስ_ነው። #ተፃፈ_በአና_ንጉሴ 24/10/2015 ቅዳሜ 2:30am Join our Tg&Y_T Share Share Share 1.9K viewsAna, 04:01