Get Mystery Box with random crypto!

Campus Edu life

የቴሌግራም ቻናል አርማ campusstudent — Campus Edu life C
የቴሌግራም ቻናል አርማ campusstudent — Campus Edu life
የሰርጥ አድራሻ: @campusstudent
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.02K
የሰርጥ መግለጫ

👇👇👇👇👇👇
♨️♦️@CampusStudent ♨️
♨️♦️@CampusStudent ♨️ #SHARE

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-03-02 16:30:45
#WeldiyaUniversity

የጥሪ ማስታወቂያ!
***
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም ትምህርት ጀምራችሁ የነበራችሁ የአንደኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም የ3ኛ እና 4ኛ ዓመት ፔዳጎጅካል ሳይንስ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው መጋቢት 5 እና 6/2014 ዓ.ም ሲሆን በቅጣት ደግሞ መጋቢት 7/2014 ዓ.ም ስለሆነ በተጠቀሱት ቀናት በአካል ተገኝታችሁ ምዝገባ እንድታደርጉ እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።

ወልድያ ዩኒቨርሲቲ

ለአስተያየት ፣ ለጥቆማ አልያም
ለጥያቄ
@EtTemari_bot


╔═════════════╗
@HigherEduEt 
@HigherEduEt
╚═════════════╝ #SHARE
738 views13:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-02 11:24:19
አድዋ!

የጥቁር ህዝቦች ኩራት፣ የነፃነት አርማ
የኢትዮጵያውያን የአንድነት ምሰሶ
በደምና አጥንት የተፃፈ ደማቅ ታሪክ!

እንኳን ለ126ኛው የአድዋ ድል በአል አደረሳችሁ።

(Make ur profile)
ለአስተያየት ፣ ለጥቆማ አልያም
ለጥያቄ
@EtTemari_bot


╔═════════════╗
@HigherEduEt 
@HigherEduEt
╚═════════════╝ #SHARE
660 views08:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-28 16:46:53
የ Astu እና Aastu Registration ዛሬ የካቲት 21 ጀምሯል።

ስለዚህ ፍላጎቱ ያላችሁ ተማሪዎች በጥንቃቄ ተመዝገቡ። ተፈትነው ለሚያልፉ ተማሪዎች ምደባ አይወጣም።

የምዝገባው ፎርም
http://cba.astu.edu.et/registrationnew.php

ለአስተያየት ፣ ለጥቆማ አልያም
ለጥያቄ
@EtTemari_bot


╔═════════════╗
@HigherEduEt 
@HigherEduEt
╚═════════════╝ #SHARE
725 views13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-23 15:27:34
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።

በ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሊሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል ፈተና በተለያዩ ሀገራዊ ምክንያቶች ወደ 2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተሸጋግሮ በሁለት ዙር መሰጠቱ ይታወቃል።

የመጀመሪያው ዙር የሲቪክስ ፈተና በሁሉም ትምህርት ቤቶች በሚባል ደረጃ የውጤት መመሳሰልና ግሽበት ታይቶበታል። ስለሆነም የሲቪክስ የፈተና ውጤት ለዩኒቨርስቲ መግቢያ መወዳደሪያነት #እንዳያገለግል ተወስኗል።

በሌሎቹ የትምህርት ዓይነቶች የተገኘው የውጤት ትንተና ሲታይ ምንም ዓይነት ችግር የሌለበት በመሆኑ እንዲመዘገብ ተደርጓል።

ለከፍተኛ ትምህርት ገብተው ለመማር ብቁ የሚሆኑ ሁሉም ተማሪዎች ለመግቢያነት የሚያገለግሉ የትምህርት ዓይነቶችን አጠቃላይ አማካይ ነጥብ 50% እና በላይ ያመጡ ተማሪዎች ይሆናሉ።

ለምሳሌ በሰባት የትምህርት ዓይነት ተፈትነው ከ600 ለሚያዝላቸው ተማሪዎች አማካይ ውጤት 300 እና በላይ ማምጣት ይጠበቅባቸዋል።

በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ገብተው ለሚማሩ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲዎችን የመቀበል አቅም በማገናዘብ ዝርዝር የመግቢያ ነጥብ ወደፊት ይገለፃል።

ተማሪዎች የሚከተሉትን አማራጮች በመጠቀም ውጤታቸውን ማወቅ ይችላሉ።

1) በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብሳይት፡- result.neaea.gov.et

2) በትምህርት ሚኒስቴር ዌብሳይት፡- result.ethernet.edu.et

3) በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- @moestudentbot

4) በ9444 SMS)፡- በመልክት ማስተላለፊያ መጻፊያ ላይ የመለያ ቁጥራቸውን በማስገባት ወደ 9444 በመላክ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።

(የአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ)

@HigherEduEt 
@HigherEduEt
╚═════════════╝ #SHARE
880 views12:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ