#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ቀን ግንቦት 4 እና 5 | Campus Students
#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ
በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ቀን ግንቦት 4 እና 5 ነው።
#ደብረማርቆስ_ዩኒቨርሲቲ
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተመሳሳይ ቅበላ ግንቦት 4 እና 5 /2014 ዓ/ም ይካሄዳል።
@campus_group_ethiopia
@campus_group_ethiopia