ለሁሉም የዩንቨርሲቲያችን ማህበረሰብ በሙሉ ጉዳዩ፡- የምርምር ጉባኤ ላይ እንድትሳተፉ ስለማሳወቅ ይሆናል፡፡ በምርምርና ስርፀት ዳ/ዳይሬክተር አስተባባሪነት 3ኛው አለም ዓቀፍ የምርምር ጉባኤ “Pastoralism and Climate Change resilience” በሚል ርዕስ በቀን 25/09/2015 ዓ.ም (አርብ) ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በኦዳ መሰብሰቢያ አዳራሽ ስለሚካሄድ እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል፡፡ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ 5.6K viewsZedo FM 99.0, 00:58