ምክንያቱም ተጋድሎአችን ከሥጋና ከደም ጋር ሳይሆን
-ከዚህ ከጨለማ ዓለም ገዦች፣
-ከሥልጣናትና ከኀይላት
-እንዲሁም በሰማያዊ ስፍራ ካሉ ከርኩሳን መናፍስት ሰራዊት ጋር ነው። ኤፌ 6:12
*ጦር ሜዳ ውስጥ መሆኑን ያላወቀ ሰው ለውግያ የተዘጋጀ አይደለም፡፡ ሁሌ የተማረከ እና የተሸነፈ ነው፡፡
ሰለዚህ "የእግዚአብሔርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ ኤፈ 6:13....
...
አስተያየት ካላችሁ @endyab
3.33
3 reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
2
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0