Get Mystery Box with random crypto!

ልሳነ ግዕዝ

የቴሌግራም ቻናል አርማ lsanegeezz — ልሳነ ግዕዝ
የቴሌግራም ቻናል አርማ lsanegeezz — ልሳነ ግዕዝ
የሰርጥ አድራሻ: @lsanegeezz
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 594
የሰርጥ መግለጫ

በመጀመሪያ እንኳን በሰላም ወደ ቻናላችን መጣችሁ እንላለን።
ቻናሉ ስለ ግዕዝ ቋንቋ የምንማማርበት ነው
.
.ለወዳጅዎ ሼር https://t.me/lsanegeezz
.ያድርጉ።

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-01-10 21:29:57
ቢያንስ ለ100 ሰው ሼር ያድርጉ ስለ ቤተ ክርስቲያኔ ዝም አልልም የሚል የተዋህዶ ልጅ ሁሉ ረቡዕ ጥር 4 በቦሌ መድኃኔዓለም 10 ሰዓት ላይ እንዲመጣ ተጠርቷል።
1.9K views18:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 15:39:18
735 views12:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 15:36:13
"… መስቀል አደባባይን እንውረሰው
"ሐዋርያው" ዘላለም

"…ሐዋርያው ዘላለም ይባላል። ዐዋጅ ዐውጇል። ዘመኑ የእነሱ እንደሆነ ያውቃል። ጠቅላዩ፣ ከንቲባዋ የእነሱ መሆናቸውን ያውቃል። ለዚህ ነው ጴንጤ የተባለ ሁሉ መስቀል አደባባይ ይውጣ። መስቀል አደባባዩን እንውረስ የሚለው። በድፍረት፣ በትእቢት፣ በኃይልና በሥልጣን ነው የሚናገረው።

"…ቤተ ክህነታችን ሰው እንደሌለው ዐውቋል። መሪ እንደሌለን ዐውቋል። ሰብሳቢም እንደሌለን ዐውቋል። በደቡብ ኢትዮጵያ የመስቀልና የጥምቀት ማክበሪያ ሥፍራችንን እንደወረሱት ይታወቃል። እናም አሁን የቀረው መስቀል አደባባይ ነው። እሱን ነው እንውረስ የሚለው።

"…መጪው ጊዜ ከምር ከባድ ነው። በላይም በታችም እንደገና ዳቦ እሳት ሊያነዱብን ነው እየደከሙ ያሉት። ሰይፍም እሳትም ከባድ ነው። ደግሞም ይታለፋል።

"… አሁን ወታደሩ የእነሱ ነው። ባለሥላጣናቱ ከላይ እስከታች የእነሱ ናቸው። ፖሊሶቹ የእነሱ ናቸው። እናም አንተ ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ የእናቴ ልጅ ሆይ በዙሪያህ እየሆነ የሚገኘውን ነገር ፈዝዞ ከመመልከት በቀር ምንም ማድረግ እንደማይቻልህ ዐውቃለሁ። ሰውዬውን ይሄን ያናገሩት ለተቃውሞ ወጥተህ ሊያርዱህ ስለፈለጉ መሆኑንም ዐውቃለሁ። እኔ በሩቅ ሆኜ አንተን ፈሪ፣ ደፋር ልልህ አቅምም፣ ሞራልም የለኝም። የሆነው ሆኖ ግን ቢሰሙም ባይሰሙም ለሲኖዶሱና፣ ለአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ማሳወቁ አይከፋም። በቀጣይ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ አራዳ ጊዮርጊስ፣ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ወዘተረፈ በእነ ሐዋርያው ዘላለም ከሚወረሱት መካከል ናቸው። በነገራችን ላይ በሆሳዕና ዘንድሮም ብሔራዊው የጥምቀት በዓል እንዳይከበር በክልሉ መንግሥት ተወስኗል። ምንአባክ ታመጣለህ ?

"…ግራኝ አሕመድ ጻድቅ ነው። ከቅዱሳንም እንደ አንዱ ነው። #ሙጥዲዳክበ

"… ስደቡኝ አሏችሁ ደግሞ
857 views12:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 15:36:13
601 views12:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-15 19:44:54
ክፍል አስራ ሁለት
https://t.me/lsanegeezz
813 views16:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-15 19:41:09
ክፍል አስራ አንድ
https://t.me/lsanegeezz
736 views16:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-05 10:09:04 ሰዎች እስኪ አንድ ነገር ልጠይቃችሁ

ሰዉ ለምን ሰዉ ተባለ

ይች"ሰ" ለምን ሰባተኛ ሆነች

ምክንያቱም የ ሰው ልጅ ከ 3ቱ ባህርያተ ነፍስ እና ከ4ቱ ባህርያ ሥጋ ስለተሰራ ነው
እነሱም (የነፍስ) 1 ለባዊነት
2 ህያውነት
3 ነባቢነት
የስጋ ደሞ ( እሳት : ውሀ : ነፋስ : አፈር) ናቸው።
አንድላይ 7 ናቸው ይህም ማለት ሰው ማለት የ7 ነገር ውህደት ነው ማለት ነው። (ሰ) ደሞ 7ኛ ደረጃ ላይ ነች
{ሀ1 ለ 2ሐ 3መ4 ሠ5 ረ6 ሰ7}።
869 views07:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-02 11:47:20
ክፍል ዐስር
https://t.me/lsanegeezz
806 views08:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-30 19:59:19
ክፍል ዘጠኝ
https://t.me/lsanegeezz
828 views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-30 12:36:31
ክፍል ስምንት
https://t.me/lsanegeezz
805 views09:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ