ውድ የብሬክስሩ ቤተሰቦች! የድርጅታችን የ4ኛ ዐመት ምስረታን በማስመልከት፤ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የብሬክስሩ ቤተሰቦች የእግርኳስ ግጥሚያ በታህሳስ 12/2016ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን ልናበስርዎ እንወዳለን። ይህም የኳስ ግጥሚያ በድርጅታችን ውስጥ ያለውን ቤተሰባዊነት በይበልጥ የሚያጠነክር ይሆናል። ለበለጠ መረጃ፡- ሰመረ ነጋሽ 0966724851 ብለው ይደውሉ። #footballmatch #breakthrough 14.2K viewsBTSc DM, edited 18:56