ማስታወቂያ ----------------- በ2014 ዓ.ም ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባች መደበኛ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት የማድረጊያ ጊዜ ግንቦት 08-09/2014 ዓ.ም ሲሆን 1.በ Natural Science and Teacher Education in Natural Science የተመደባችሁ በዋናው ግቢ 2.በ Social Sciences Teacher Education in Social Science የተመደባችሁ በቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት(IOT) መሆኑን እናሳውቃለን። ⊰━━━━━⊱ @HU_University ⊰━━━━━⊱ 2.1K viewsMe, 18:41