የሠላም አምባሳደሮቻችን-አሁን ሳቁ ስለታችሁ ሰምሯል!!! ________________________ በዚያ በአስቸጋሪና ለህይወታቸው አደጋ ላይ በሚወድቁበት ጊዜ ደፍረው ስለሰላምና እርቅ በድፍረት ባገኙአቸው የመድረክ አጋጣሚዎች ስሰብኩ ያነቡ ነገር ግን በጊዜ የተኮነኑና የተጠሉ ሁለቱ የኢትዮጵያ እንቁኦች የሠላም አምባሳደርነት ቢሰጣቸው እጅግ ደስ ይላል። የሠላም አምባሳደርነት ሆነም ቀረም ስለታችሁ ስለሠመረ ባለቀሳችሁበት መድረክ እየተደሰታችሁ ማየት እንፈልጋለን። አርቲስት ታሪኩ ጋንኪሲ እና ኮ/ር ደራሪቱ ቱሉ 298 views03:38