✥✥✥መዝ ፳:፩-፭✥✥✥ ✥✥✥✥✥✥✥ ✟በመከራ ቀን እግዚአብሔር #ይስማህ፤ የያዕቆብ አምላክ ስም #ያቁምህ። ✟ከመቅደሱ ረድኤትን #ይላክልህ፥ ከጽዮንም #ያጥናህ። ✟ቍርባንህን ሁሉ #ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን #ያለምልምልህ። ✟እንደ ልብህ #ይስጥህ፤ ፈቃድህንም ሁሉ #ይፈጽምልህ። ✟በማዳንህ ደስ ይለናል፤ በአምላካችን ስም ከፍ ከፍ እንላለን፤ ልመናህን ሁሉ እግዚአብሔር #ይፈጽምልህ። 2.1K views10:29