Get Mystery Box with random crypto!

መፅሀፍ ቅዱስ

የቴሌግራም ቻናል አርማ bible_only — መፅሀፍ ቅዱስ
የቴሌግራም ቻናል አርማ bible_only — መፅሀፍ ቅዱስ
የሰርጥ አድራሻ: @bible_only
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 935
የሰርጥ መግለጫ

17 እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም በእግዚአብሔር ቃል ነው።
ወደ ሮሜ ሰዎች 10 :17
" ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።"
(1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7)
@Bible_only
https://t.me/Bible_only

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-06 05:14:31 (አማርኛ 1954)"፤ በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 1: 16)

(KJV+Strong's)" For I am not ashamed of the gospel of Christ: for it is the power of God unto salvation to every one that believeth; to the Jew first, and also to the Greek."
(ወደ ሮሜ ሰዎች 1: 16)
2 views02:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-04 18:36:54 ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል።
³¹ ከላይ የሚመጣው ከሁሉ በላይ ነው፤ ከምድር የሚሆነው የምድር ነው የምድሩንም ይናገራል። ከሰማይ የሚመጣው ከሁሉ በላይ ነው።
John 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ He must increase, but I must decrease.
³¹ He that cometh from above is above all: he that is of the earth is earthly, and speaketh of the earth: he that cometh from heaven is above all.
56 views15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-04 08:19:20 (አማርኛ 1954)"፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 8: 34)

(KJV+Strong's)(ወደ ሮሜ ሰዎች 8 )
------------
26 Likewise the Spirit also helpeth our infirmities: for we know not what we should pray for as we ought: but the Spirit itself maketh intercession for us with groanings which cannot be uttered.

...
34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh intercession for us.
72 views05:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-02 08:12:14 (አማርኛ 1954)"፤ የሕይወትን መንገድ አሳየኸኝ፤ ከፊትህ ጋር ደስታን አጠገብኸኝ፥ በቀኝህም የዘላለም ፍሥሐ አለ።"
(መዝሙረ ዳዊት 16: 11)

(KJV+Strong's)" Thou wilt shew me the path of life: in thy presence is fulness of joy; at thy right hand there are pleasures for evermore."
(መዝሙረ ዳዊት 16: 11)
101 views05:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-01 10:26:49 (አማርኛ 1954)(መዝሙረ ዳዊት 22 )
------------
23፤ እግዚአብሔርን የምትፈሩ፥ አመስግኑት፤ የያዕቆብ ዘር ሁላችሁ፥ አክብሩት፥ የእስራኤልም ዘር ሁላችሁ፥ ፍሩት።

24፤ የችግረኛን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእኔ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽሁ ጊዜ ሰማኝ።



(KJV+Strong's)(መዝሙረ ዳዊት 22 )
------------
23 Ye that fear the LORD, praise him; all ye the seed of Jacob, glorify him; and fear him, all ye the seed of Israel.

24 For he hath not despised nor abhorred the affliction of the afflicted; neither hath he hid his face from him; but when he cried unto him, he heard.
121 views07:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 11:25:22 “የረዳኝን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፥ ለልዑል እግዚአብሔር ስምም እዘምራለሁ።”
— መዝሙር 13፥6
“I will sing unto the LORD, because he hath dealt bountifully with me.”
— Psalms 13፥6
127 views08:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 11:25:22 “አሁንም ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅን የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ፥ ርኩስም ነገር አትብዪ።”
— መሳፍንት 13፥4
“Now therefore beware, I pray thee, and drink not wine nor strong drink, and eat not any unclean thing:”
— Judges 13፥4


“እንዳትሞቱ ወደ መገናኛው ድንኳን ስትገቡ አንተና ልጆችህ የወይን ጠጅና የሚያሰክርን ነገር ሁሉ አትጠጡ፤ ይህም ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ይሆናል፤”
— ዘሌዋውያን 10፥9
“Do not drink wine nor strong drink, thou, nor thy sons with thee, when ye go into the tabernacle of the congregation, lest ye die: it shall be a statute for ever throughout your generations:”
— Leviticus 10፥9
117 views08:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 08:06:20 “ከወይንም ከሚወጣው ሁሉ አትብላ፥ የወይን ጠጅንም የሚያሰክርንም ነገር አትጠጣ፥ ርኩስም ነገር ሁሉ አትብላ፤ ያዘዝኋትን ሁሉ ትጠብቅ አለው።”
— መሳፍንት 13፥14
“She may not eat of any thing that cometh of the vine, neither let her drink wine or strong drink, nor eat any unclean thing: all that I commanded her let her observe.”
— Judges 13፥14 (KJV)
113 views05:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-30 08:15:13 (አማርኛ 1954)(መዝሙረ ዳዊት 40 )
------------
1፤ ቆይቼ እግዚአብሔር ደጅ ጠናሁት፥ እርሱም ዘንበል አለልኝ ጩኽቴንም ሰማኝ።

2፤ ከጥፋት ጕድጓድ ከረግረግም ጭቃ አወጣኝ፥ እግሮቼንም በድንጋይ ላይ አቆማቸው፥ አረማመዴንም አጸና።



(KJV+Strong's)(መዝሙረ ዳዊት 40 )
------------
1 (To the chief Musician, A Psalm of David.) I waited patiently for the LORD; and he inclined unto me, and heard my cry.

2 He brought me up also out of an horrible pit, out of the miry clay, and set my feet upon a rock, and established my goings.
123 views05:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-29 21:09:58 (አማርኛ 1954)"፤ እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።"
(ትንቢተ ኢሳይያስ 40: 31)

(KJV+Strong's)(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
4 Every valley shall be exalted, and every mountain and hill shall be made low: and the crooked shall be made straight, and the rough places plain:

...
31 But they that wait upon the LORD shall renew their strength; they shall mount up with wings as eagles; they shall run, and not be weary; and they shall walk, and not faint.
129 views18:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ