ነገሩ የተበላሸው ወራ*ሪው ተኩለሽን ሲቆጣጠረው ነው፤ ተኩለሽ ላሊበላን እና ወልድያን ለመያዝ ቁልፍ የሆነ ስትራቴጂካዊ ቦታ ነው!! እና ሁለቱም ከተሞች የመያዝ እድላቸው ሰፊ ነው፤ የእነዚህ ቦታዎች መያዝ ግን የጦርነቱ ፍፃሜ አይደለም! አዲስ አበባ እንኳን ቢገባ እኛ የሀይል አሰላለፋችን ቀይረን መዋጋት ከቻልን ድሉ የኛ ነው የሚሆነው!! ድል የሚፈልግ አማራ ሁሉ አሰላለፉን አስተካክሎ፣ አላማውን ለይቶ፣ በፅናት ይታገል! #ድል ለአማራ! Veronica Melaku ከግንባር መረጃዎችን የሚያደርሰውን የቴሌግራም ገፅ ይቀላቀሉ:- https://t.me/Bete_amharamedia 813 viewsedited 10:43