የነገረ ቤተ ክርስቲያን የጥናት ጉባኤ ነገ ግንቦት ፲፱ /፳፻፲፭ ዓ.ም (May 27/2023) ከምሽቱ 2፡00-4፡00 (19፡00-21፡00 CET) ሰዓት የ ነገረ ቤተ ክርስቲያን ጉባኤ በ ዙም (zoom) ይካሄዳል። ተሳታፊዎች ከየትኛው የዓለም ክፍል የጉባኤው አካል እንዲሆኑ ተጋብዘዋል። ለመሳትፈ ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ ፡- https://us06web.zoom.us/j/88662226009? pwd=T2VvZDFhVTVSN0FqV3dOK0ovWkJaUT09 በጉባኤው እነዚህ ጥናቶች ይርባሉ፡- 1. ከመካከለኛው ዘመን ጀምሮ ያጋጠሙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውጪያዊ ፈተናዎች ዳሰሳ በ ቀሲስ ፕሮፌሰር ሰሙ ምትኩ 2. ጥቃት፣ ምእመናንና የጋራ ኦርቶዶክሳዊ ማንነት በዶ/ር እንግዳ ግርማ 3.0K views10:26