> - ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ > ተናግረዋል። ፕሬዝደንቷ ይሄን ያሉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሴቶችን ተሳፎ በተመለከተ በትናንትናው ዕለት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው። > ፕሬዝደንቷ አመልክተዋል። > ያሉት ፕሬዝደንቷ አብራርተዋል። ውይይቶች ተሞክሮዎች ሁሉ መሬት ወርደው ካልተተገበሩ ባዶ ተስፋ መስጠት ነው ያሉን ሳህለወርቅ የምክክር ሂደቱ ችግሮችን በዘለቄታዊነት ለመፍታት የሚደረግ ጥረት እንጂ ለተወሰነ ጊዜ የተወሰኑ ሲሉ የጠሯቸውን ሁኔታዎች ለማስተገሻ እንዳልሆነ ግልፅ ማድረግ ይገባል ብለዋል። የማይሆን ተስፋ ሆኖ እንዳይታይም በጣም ሲሉ በገለፁት ደረጃ መጠንቀቅ እንደሚያስፈልግም አመላክተዋል። > ሲሉ ተችተዋል። ሳህለወርቅ እንደሚሉት > ሲሉ አንክሮ ሰጥተዋል። በመሆኑም እንደሀገር ያለብንን ችግር ለመቅረፍ የሚረዳው አማራጭ ሰው ያለውን ሁሉ ሓሳብ እንዲያዋጣ ማበረታታት እና መረዳት ብሎም መግባባት ነው ብለዋል። በንግግር ፋንታ ቂምንና ማግለልን ብሎም መሰል ነቀፌታዎችን ማስወገድ ያስፈልጋል ሲሉ መክረዋል። በሌላ በኩል ህዝብ ማዕከል ያደረገ ውሳኔ ሲሰጥ ሴቶችን አካታች ማድረግ ግዴታ መሆኑን አስቀድመው በህወሓት ሃይሎች እና በፌደራሉ መንግስቱ መካከል የነበረውን ጦርነት በቋጨው የፕሪቶርያ ዘላቂ ግጭት ማቆም ስምምነት ሴቶች አለመወከላቸውን ጠቁመዋል። በጦርነቱ ሂደት ውስጥ ሴቶች ደርሶባቸዋል ያሉትን ከፍተኛ ጉዳትም እስታውሰዋል። ይሁን እንጂ አሁን ላይም በተመሳሳይ መልኩ ሀገሪቷ ውስጥ ውጊያዎች፣ ጦርነቶች፣ መገዳደልና መፈናቀል መኖሩን አስቀድመው በጥቅሉ ከጦርነት ካለመግባባት ጋር ተያይዘው የሚመጡ ችግሮች መኖራቸወን ገልፀዋል። በመጨረሻም በርትቶ መስራት፣የተናገሩትን መኖር እንደሚገባ አስገንዘበው ስራችን የሚወሰነውም የህዝቡን ኑሮ በመለወጥ ላይ፣ ሰላምን ለማስፈን መሆኑን አስቀድመው ሰለም ደግሞ > ብቻ የሚገኝ አይደለም ብለዋል። ምንም እንኳን ሳህለወርቅ ከመወያየት ባሻገር ተግባር ግድ እንደሚል አፅዕኖት ቢሰጡም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን < ምክክርሩን > ሲያጠናቅቅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ምክረሃሳቡን ከማቅረብ በዘለለ የመተግባር ስልጣን እንደሌለው በታህሳስ 2014 ዓ.ም የጸደቀው የማቋቋሚያ አዋጅ ያስረዳል። "የቴሌግራም ቻናላችንን ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ ያድርጉ" http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial 12.7K viewsAyu, edited 08:50