2021-08-28 09:26:01
አስደሳች ዜና
===========
(በመዲናችን አዲስ አበባ ለ15 ቀናት የሚቆይ የዲን ኮርስ ተዘጋጅቷል። መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ ተቋዳሽ ይሁኑ!)
||
ከረመዷን በፊት በአራቱም አቅጣጫ በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች በመዘዋወር ቁልፍ በሆኑ የክልል ከተሞች ላይ ደስ የሚል የዲን ኮርስና ሙሐደራ በማዘጋጀት የምናውቀው ነሲሓ የዒልም ቅፍለት መርሃ ግብር ዳግም ወደ ሥራው ተመልሶ 7ኛ ዙር መዳረሻውን በመዲናችን አዲስ አበባ አድርጓል።
ከፊታችን ሰኞ ነሐሴ 24, 2013 E.C እስከ ቅዳሜ መስከረም 3, 2014 E.C ድረስ ኮርስ ቁጥር ⑦ ለተከታታይ 15 ቀናት የሚካሄድ ይሆናል።
ፕሮግራሙ መሰረታዊ የዒልም ኮርስ ሲሆን የሚሰጥበት ሰዓትና ቦታ እንደሚከተለው ተዘርዝሯል።
①) ጠዋት ከ3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30፦
በዓለም ባንክ ዓኢሻህ መስጂድ (ስልጤ ሰፈር)
አል-ቀዋዒዱ-ል-አርበዓህ
እና መትን አል-ቢናእ (ሶርፍ)
√ አቅራቢ፦ ሸይኽ ኢልያስ አሕመድ
★
መትኑ-ልአአጅሩሚዪያህ (ነሕው)
√ አቅራቢ፦ ሸይኽ ሙሐመድ ኢድሪስ
★
________②) ከሰዓት ከ10 ሰዓት እስከ መጝሪብ፦
ቦታ፦ አል-ፋሩቅ (ሮም) መስጂድ
መትኑ-ል-ወረቃት (ኡሱሉ-ል-ፊቅህ)
√ አቅራቢ፦ ኡስታዝ ሰልሰቢል ሐጅ ዙመካን
አል-በይቁኒያ (ሙስጦላሕ)
√ አቅራቢ፦ ኡስታዝ ሙሐመድ ዐረቦ ሻፊ
★
دورة قافلة النصيحة العلمية السابعة
محرم ١٤٤٣هے
الدورة التأصيلية للمبتدئين
مسجد عائشة ومسجد مصعب
أديس أبابا – إثيوبيا
NB: ለእህቶችም በቂ ቦታ አለ!
°
አዘጋጅ፦ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ ወደ መልካም ነገር በማመላከት የአጅሩ ተቋዳሽ ይሁኑ።
||
t.me/MuradTadesse
280 viewsHabib Negn, 06:26