Get Mystery Box with random crypto!

@ArtsTvWorld - Arts TV - አርትስ ቲቪ

የቴሌግራም ቻናል አርማ artstvworldtelegram — @ArtsTvWorld - Arts TV - አርትስ ቲቪ A
የቴሌግራም ቻናል አርማ artstvworldtelegram — @ArtsTvWorld - Arts TV - አርትስ ቲቪ
የሰርጥ አድራሻ: @artstvworldtelegram
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.48K
የሰርጥ መግለጫ

Official Arts Tv World Channel
Arts Tv frequency11512V / 27500
http://www.artstv.tv
Facebook, Youtube, Instagram & Twitter
@ArtsTvWorld

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

2

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-24 15:23:19
ከልብ የመነጨ ምስጋና ለ1,000,000 ወዳጆቻችን!! Heartfelt thanks to our 1,000,000 fans!! https://www.youtube.com/channel/UCSnwxtpNr-2QupM0qi11Y6Q?sub_confirmation=1
812 views12:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-24 15:21:41
Continuing the relentless pursuit of becoming the voice of African Renaissance and Ethiopian steadfastness with journalistic integrity and artistic prominence, @ArtsTvWorld today passed the 1 million mark in YouTube subscriptions! Heartfelt thanks to our fans all over the world!!
809 views12:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 15:37:19
"የሩሲያ የሚሳኤል ዶፍ"

ከተጀመረ 104 ቀናት የሆነው ጦርነት የስላም ምድራቸውን ወደ ጦር አውድማነት ለቀየሩት አገሮች ወደ ለየለት የከባድ መሳሪያ እና ሚስኤል ቡጢ ውስጥ ገብተዋል።

የአሜሪካን የአውሮፖን አይዞሽ ባይነት ተከናንባ ወደ ጦርነቱ የገባችው የዘለንስኪዋ ዩክሬን ሁኔታው ሁሉ ከድጡ ወደ ማጡ ሆኖባታል።ዛሬም ድረስ የመከላከል ብቃት እና ኃይላቸው ከተማዎቻቸውን ከፍርስራሽ፣ዜጎቻቸውን ከስደት፣ወታደሮቻቸውን ከሞት ሊታደግላቸው አልቻለም።

ቢቢሲ እንዳስነበበው በጦርነት ምክንያት ከ6 ሚሊየን በላይ ዩክሬናዊያን ከመኖሪያ ቀያቸው ርቀዋል። 20 በመቶ የዩክሬን ክፍልም በቭላድሜር ፑቲኗ ሀገር በሩሲያ ጦር ቁጥጥር ስር ወድቋል።

ወዲህ ደግሞ
ሩሲያ ጦርነቱን ከጀመርች እንስቶ ከሁለት ሺህ አንድ መቶ በላይ ሚሳኤሎችን ወደ በዩክሬን ምድር እንዳርከፈከፈች ተረጋግጧል።

በፈረንጆቹ ዘመን ስሌት በ1991 በሀንጋሪ ቼክ ሪፐብሊክ፣ ፖላንድ እና ስሎቫኪያ አቅፎ የተመሰርተው ቪስጋርድ (V4) የተባለው ተቋም አረጋገጥኩ እንዳለው የዩክሬን ምድር ካደባዩት ሁለት ሺህ አንድ መቶ በላይ ሚሳኤሎች መካከል ስድስት መቶዎቹ መነሻቸው ከቤላሩስ እንደሆነ ነው ያስቀመጠው።
የተመድን የረሀብ ስጋት ውትወታ ወዲያ ያለው ጦርነት
አሁን ለአለም የምግብ አቅርቦት ችግርን እንዳነገበ፣የፋይንሱን ስርዓት እያደፈረስ መጓዙን አላቋረጠም።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከሁለት ሺህ አንደ መቶ ሚሳኤሉ ባለፈ ሩሲያ “ዚርኮን” የተባለ አዲስ ሃይፐርሶኒክ ክሩዝ ሚሳዔል ለሙከራ ማብቃቷ ይበልጥ በቀጠናው
ውጥረትን መፍጠሩ የሚታወስ ነው።
ምንጭ ቢቢሲ
1.4K views12:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 11:19:13
የአዲስ አበባ ጎዳናዎች ለቅሶ - "ተመዘን" [ቅምሻ]
1.1K views08:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-07 12:43:27
በብሔራዊ ባንክ ዕውቅና የተነፈገው ክሪፕቶከረንሲ እና የኢትዮጲያ ተጠቃሚዎች
ብሄራዊ ባንክ በክሪፕቶከረንሲ ወይም ምናባዊ ገንዘብን ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በብሄራዊ ባንክ እውቅና ያልተሰጠው ህገወጥ ድርጊት መሆኑን ትናንት በመግለጫው አስታወቀ
ብሄራዊ ባንክ የክሪፕቶከረንሲ፣ ቢትኮይን እና የመሳሰሉት የምናባዊ ገንዘብ ወይም ቨርችዋል አሴት አገልግሎት በሃገራችን እየተስፋፋ መምጣቱንም በመግለጫው አስፍሯል።
ይህንን ተከትሎም ከብሄራዊ ባንክ እውቅና ውጭ ከፍተኛ የገንዘብ ዝውውር የሚደረግበት እና በተለይም በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ለማሸሽ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረ እንደሆነ ለመረዳት መቻሉን ብሄራዊ ባንክ ገልጿል።
አርትስ ቲቪ ያነጋገራቸው ግለሰቦች ከዚህ በፊት እንደ ቢትኮይን ያሉ የማይዳሰሱ ዲጂታል ገንዘብን በተለያዩ ባንኮች ከሃገር ውጭ በሚገኙ ሰዎች በዌስተርን ዩኒየን አማካኝነት የገንዘብ ልውውጥ እንደሚያደርጉ ገልጸውልናል።
የብሄራዊ ባንኩ በደነገጋቸው የብሄራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/2000 እንዲሁም በ በክፍያ አዋጅ ቁጥር 718/2003 በብሄራዊ ባንክ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ በስተቀር ማንኛውም የገንዘብ ኝኙነቶች በብር እንደሚሆን እና ያለ ብሄራዊ ባንክ ፍቃድ የገንዘብ ዝውውርም ሆነ ገንዘብ ነክ አገልግሎት መስጠት እንደማይቻል አስቀምጧል።
ብሄራዊ ባንኩ ይህን ፈጽመው በሚገኙ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ገልጾ ህብረተሰቡ ከመሰል ተግባሮች እንዲቆጠቡ በመግለጫው አስፍረዋል።
ክሪፕቶከረንሲ በኦንላይን ብቻ የሚገኝ የማይዳሰስ ገንዘብ ሲሆን በአለማችን በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የክሪፕቶከረንሲ አይነቶች ይገኛሉ። ቢትኮይን፣ ኤቴሪየም፣ ቴዘር እና ካርዳኖ የተሰኙ ክሪፕቶከረንሲዎች ግንባር ቀደም የሚጠቀሱ ናቸው። በአፍሪካ ደግሞ ቢትኮይን ከፍተኛ ተጠቃሚ ያለው የክሪፕቶከረንሲ አይነት ነ
1.3K views09:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-24 00:56:15
Amid tumult, rivalries of political, ethnic and religious extremities, threats of sanctions; in times of high optimism and uncertainty, Ethiopians of Christian faith will celebrate Easter tomorrow. Arts Tv wishes all faithful a Happy Easter: full of hope for a bright future!
2.2K views21:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-20 11:44:54

2.5K views08:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-26 16:52:08
"ኮረምቶ" - መውደድ ክብሩ - አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ በቅርብ ቀን - Arts Media Production
#Koremto #MewdedKibru #ArtsMusic #ArtsMediaProduction
3.9K views13:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-26 16:51:57
3.3K views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-05 09:37:01
ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ አዲስ አበባ ገባች
*****************
በ#NoMore ዘመቻ የኢትዮጵያን እውነታ ለዓለም ያሳወቀችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ አዲስ አበባ ገብታለች።
ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትደርስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች እና ሌሎች እንግዶች አቀባበል አድርገውላታል።
ጋዜጠኛዋ ኑሮዋን በአሜሪካ አድርጋ በኢትዮጵያ ላይ ሲደረግ የነበረውን ኢ-ፍትሐዊ አካሄድ ስትቃወም መቆየቷ ይታወቃል።
ሔርሜላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው እየመጡ ከሚገኙ የዲያስፖራዎች መካከል ናት።
3.8K views06:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ