የአርሰናል የቅድመ የውድድር አመት መርሐ ግብር ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የቅድመ የውድድር አመት ዝግጅታቸውን በጀርመን ፣ አሜሪካ እና እንግሊዝ የሚያከናወኑ ሲሆን አምስት የአቋም መፈተሻ ጨዋታዎችን እንደሚያደርጉ ተዘግቧል ። ሐምሌ 1 ኑረንበርግ ሐምሌ 9 ኤቨርተን ሐምሌ 13 ኦርላንዶ ሲቲ ሐምሌ 16 ቼልሲ ሐምሌ 23 ሲቪያ ( ኤምሬትስ ካፕ ) አርሰናል ከ ኑረንበርግ ጋር በጀርመን የመጀመሪያ የአቋም መፈተሻ ጨዋታቸውን ካከናወኑ በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ሶስት የአቋም መፈተሻ ጨዋታዎችን በማድረግ በኤምሬትስ ካፕ ሲቪያን በመግጠም የቅድመ የውድድር አመት ዝግጅታቸውን የሚያጠናቅቁ ይሆናል ። 110 viewsMÏ Ķϥç, 10:48