2022-03-05 13:35:06
አርቴታ ከ ስካይ ስፓርትስ ጋርም ረዘም ያለ ቃለ ምልልስ አድርጎ ነበር።
አንዳንድ ነጥቦች
ስለ ዝውውር ~> አጥቂ ማስፈረም ተቀዳሚ አላማቸው መሆኑን፤
~>ጥራት እንጂ ቁጥር ላይ እንደሚያተኩሩ፤
~> አዲስ የሚመጡ ተጫዋቾች ለጨዋታ ዘይቤው የሚመቹ እንደሚሆኑ፥ ለተጫዋቹ ሲባል የጨዋታ ሲስተም መቀየር እንዳይኖርበት ተጠንቅቀው እንደሚያስፈርሙ፤
~> አሁን ወጣቶች ላይ ብቻ እንደሚያተኩሩ፤
~> ቀጣዪ የዝውውር መስኮት ካለፈው በላይ ወሳኝ እንደሚሆን፤
~> የሚፈረመው አጥቂ በርካታ ጎሎችን የሚያስቆጥር እንደሚሆን፤ ወሳኝ አጥቂ የሌለው ቡድን ትልቅ ለመሆን እንደሚቸገር ተናግሯል።
ስለ ላካዜት ላካዜት አብረውት ለሚጫወቱ ተጫዋች እንደሚመች እና የተሻለ እዲጫወቱ ስለሚረዳ ወሳኝ ተጫዋቾች መሆኑን ገልጿል።
ስለ ሳካ~> የተወሰኑ ጨዋታዎች ላይ ጥሩ መጫወትን ብዙ ተጫዋቾች ሊያደርጉት ይችላሉ ሆኖም እንደ ሳካ በሁሉም ጨዋታ ምርጥ አቋም ማሳየት አስቸጋሪ መሆኑን፤
~> ከአካዳሚ ባያድግ እና በ70 ሚሊዮን ፓውንድ ቢያስፈርመው የበለጠ ታዋቂ ሊሆን እንደሚችል ገልፆ፤ ለምን ስለ ሳካ ብዙ እንደማታወሩ አያይገባኝም ሲል ጋዜጠኛው በመጠየቅ አጠናቅቋል።
ስካይ ዘርዘር ያለ ዘገባ ይዟል፤ በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ።
https://www.skysports.com/football/news/11670/12557127/mikel-arteta-exclusive-interview-arsenal-boss-on-emirates-stadium-connection-pierre-emerick-aubameyang-exit-and-why-this-summer-is-so-important
6.2K viewsedited 10:35