Get Mystery Box with random crypto!

🌎እቅብአት

የቴሌግራም ቻናል አርማ anointedbyholyspirit — 🌎እቅብአት
የቴሌግራም ቻናል አርማ anointedbyholyspirit — 🌎እቅብአት
የሰርጥ አድራሻ: @anointedbyholyspirit
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 286
የሰርጥ መግለጫ

ዝም ብለህ ንደድ በመንፈስ ቅዱስ ስር ሆነህ ድንገት ሀይሉን ይገልጥብህና.....😤😤😤

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-14 18:56:51 #የእውነትንመንገድ ከደገና #ዓይኖቻችንን ከፍቶ እንዲያሳየንና እንዲመራን #ወደ እርሱ እንጩህ
ዮሐንስ ወንጌል 16
13 ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።
14 እርሱ ያከብረኛል፥ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና።
15 ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለዚህ፡— ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋል አልሁ።

ወዳጆቼ #ወደእውነትመንገድ የሚወስደው #የእግዚአብሔርመንፈስ ብቻ ነው። በሰለጠኑ ሀገሮች #ከእግዚአብሔርመንፈስ ጋር የሚሄዱ #ሰዎች በሰለጠኑት ሀገር ሲጠሩት #Revival ይሉታል፤ በኛ ደግሞ የእውነት መንገድ ተከታዮች እንለዋለን:: ታዲያ የእውነት መንገድ ተከታዮች መባሉ የሚለው ይቅርና እኛ የእውነት መንገድን ተከትለናል፥ የእውነት መንገድ መከተል ክርስቶስን አንድ ጊዜ ብቻ በማስገባት አይገኝም...#ሁልጊዜ በማስገባት ነው እንጂ...
#ታዲያ አሁን የእውነት መንገድ ላይ ነን...?
የእውነት መንገድ ላይ ያለ አይዋሽም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ አይሰርቅም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ በወንድሙ ላይ አይተናኮልም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ ወንድሙን አይገፋም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ በወንድሙ ክፉ ነገር ላይ አይመኝም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ አይታበይም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ ወንድሙን አያማም::
የእውነት መንገድ ላይ ያለ ለወንድሙ መልካምን ሁሉ ይመኛል
#ወዳጆቼ እንግዲህ #በእውነትመንገድ ላይ ያለ እሄንን መስሎች ነው #መገለጫው... #ታዲያ አሁን የእውነትመንገድ ላይ ነን...? ለሚለው #መልስ አይደለንም::
#የእውነት መንገድ #መለኪያው ፀሎት ማድረግ ስለቻልን አይደለም፤ እንዲያው ሌሎቹም #ፀሎትን ማድረግ ይችላሉ::
#የእውነትመንገድ #መለኪያው #ልሳን #ተሞልተን ስለተናገርን #አይደለም...ሌሎቹም #በጨለማው ዓለም ላይ ያሉ ሰዎች #ልሳን #ተሞልተው የሚናገሩ አሉ::
#የእውነት መንገድ #መለኪያው #ተቀብተን #ህልምና #ራዕይ ማየት ስለቻልን አይደለም...#ሌሎቹም በጠላት #ተቀብተው #ራዕይና #ህልም ያያሉና::

#ወዳጆቼ #የእውነትመንገድ መለኪያው #በእውነት መንገድ ላይ መሄዳችን እንዲሁም መሆናችን ነው:: #ስለዚህ ለሁላችን #ፈውስ ያስፈልገናል፥ ምክንያቱም #የእውነት መንፈስ የሆነው፥ #የመንፈስ በኩር የሆነው #መንፈስቅዱስ ከደገና ስለሚያስፈልገን...#ወተቱን ጠጥተን ሳንጨርስ #ወደስጋ አንሂድ...#ስጋውን በልተን ሳንጨርስ #ወደአጥንቱ አንሂድ...

#የእኛ አምላክ #ምህረቱ እስከ ለዘላለም ናትና...#መንግስቱ በምህረቱ #የፀና ነውና፤ #የእውነትንመንገድ ከደገና #ዓይኖቻችንን ከፍቶ እንዲያሳየንና እንዲመራን #ወደ እርሱ እንጩህ

#Revival....
ተባርካችኃል
#Join & #Share
@anointedbyholyspirit
62 viewsL B, edited  15:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-29 11:25:52 መንፈስቅዱስን ፈልጉት
የሐዋርያት ሥራ 7
55፤ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኵር ብሎ ሲመለከት የእግዚአብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየና፦
56 እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ፡ አለ።

#እስጢፋኖስ #የማይቻለውን ነገር አይታል...ምክንያቱም ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ #መንፈስ ቅዱስን ስለተሞላ ነው... #ሐዋርያው ጳውሎስ #ከመፅሀፍቅዱስ ክፍሎች መካከል ብዙ መፅሀፍ ፅፋል ስለ #አብ የተረዳውን እንዲህ በማለት #ገልፃልናል ፧ #አብ ያየው ማን የለም #ከክርስቶስ በስተቀር ታዲያ #እስጢፋኖስ የጳውሎስን አረዳድ #ሽሮታል...ይህ ማለት እስጢፋኖስ በመንፈስቅዱስ አማካኝነት አብን አይታል... ምስክሩ ደግሞ ቃሉ ነው ይህም ይሄኛው ቃል ነው፤"የእግዚአብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየና....እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ፡"
#ክርስቶስ #በእግዚአብሔር (#በአብ)#ቀኝ መቆሙን ማን ነገረው... እኔ ልንገራችሁ ብዙ ሳትለፉ ማንም ፧ ነገር ግን #መንፈስቅዱስ #ክርስቶስ #በእግዚአብሔር (#በአብ)#ቀኝ መቆሙን #አስመለከተው ወይም #መንፈስቅዱስ እንዲያይ #ረዳው
ዛሬ አንድ ነገር ልበላችሁ #መንፈስቅዱስን ምን ያህል ነው #የምትፈልጉት፥ #መንፈስቅዱስን #የሁሉነገራችሁ #መነሻና #መድረሻ ልታደርጉት ይገባል...#የማይቻለው ነገር በእርሡ ስለሚቻል፨
#ተባርካችኃል
#Join & #Share
@anointedbyholyspirit
103 viewsL B, 08:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-18 21:16:01 ሻሎም ዛሬ በእቅብአት ግሩፕ የትንቢት ጊዜ ይኖረናል፤
#አይቀርም....................
#Invite linke
@anointedbyholyfires
#Share ለወዳጅዎ
127 views18:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-06 20:42:53 ሻሎም ዛሬ በእቅብአት ግሩፕ ከ Prophet ሮቤል ጋር ፕሮግራም
ይኖረናል፤
ማታ 3:00 ጀምሮ #አይቀርም....................
#Invite linke
@anointedbyholyfires
#Share ለወዳጅዎ
165 views17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-02 21:00:01 ሻሎም ዛሬ በእቅብአት ግሩፕ ከ Prophet በረከት ጋር ፕሮግራም
ይኖረናል፤
#አይቀርም....................
#አሁኑኑ #Join ካላሉ....

@anointedbyholyfires
#Share ለወዳጅዎ
3.2K views18:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-05 14:16:39
Share it : @anointedbyholyspirit
Any comments and others ፡ @anointedbyholyfire
261 viewsedited  11:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-29 11:43:57 ዮሃንስ ወንጌል 15
7 በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ የምትወዱትን ሁሉ ለምኑ ይሆንላችሁማል።
8 ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀ መዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከበራል።
9 አብ እንደ ወደደኝ እኔ ደግሞ ወደድኋችሁ፤ በፍቅሬ ኑሩ።
10 እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ በፍቅሩም እንደምኖር፥ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ።
11 ደስታዬም በእናንተ እንዲሆን ደስታችሁም እንዲፈጸም ይህን ነግሬአችኋለሁ።
12 እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት።
13 ነፍሱን ስለ ወዳጆቹ ከመስጠት ይልቅ ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ለማንም የለውም።
14 እኔ ያዘዝኋችሁን ሁሉ ብታደርጉ እናንተ ወዳጆቼ ናችሁ።
15 ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባርያ ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ፥ ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና።
16 እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ አብም በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ እንዲሰጣችሁ፥ ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።

በፍቅሩ ልትኖሩ ፍሬ ልታፈሩ ወዳጆች ተብላችሁ ተሾማችኃል

ይሄ የሚሰራው ግን በፍቅሩ ውስጥ ሆናችሁ ፍቅሩን ስታሳዩ ...
ያን ጊዜ በህይወታችሁ ላይ ፍሬንም ታፈራላችሁ
የጌታም ወዳጅ ትሆናላችሁ

#Join and Share
@anointedbyholyspirit
ለአስተያየት፡ @anointedbyholyfire
252 viewsedited  08:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-12 19:44:34 ጊዜ
መጽሀፈ ምሳሌ 1
2 ጥበብንና ተግሣጽን ለማወቅ፥ የእውቀትንም ቃል ለማስተዋል፥

3 የጥበብን ትምህርት ጽድቅንና ፍርድን ቅንነትንም ለመቀበል፥
4 ብልሃትን ለአላዋቂዎች ይሰጥ ዘንድ ለጐበዛዝትም እውቀትንና ጥንቃቄን፥
5 ጠቢብ እነዚህን ከመስማት ጥበብን ይጨምራል፥ አስተዋይም መልካም ምክርን ገንዘቡ ያደርጋል።
6 ምሳሌንና ትርጓሜን የጠቢባንና ቃልና የተሸሸገውን ነገር ለማስተዋል።

7 የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ሰነፎች ግን ጥበብንና ተግሣጽን ይንቃሉ።

ጠቢብ ሰው ምክር ባለበት ጆሮውንና ዓይኑን ያዘነብላል፤

ምክር 1) ጊዜ ተመልሶ የማይገኝ ነው:: አንዴ ጊዜ ካመለጠ አመለጠ ስለሆነ...ጊዜያችሁን የምታሳልፉበት ቦታ እወቁ

ምክር 2) ጊዜያችሁን የምትሰዉበት ምክንያታዊ ነገር ይኑራችሁ... የኔ አባትና የእናንተ አባት የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ሳለ የሚያደርገው እያንዳንዱ ነገር ምክንያታዊ ነበር...... ሰርግ ቦታ ስሄድ፣ ሲፈውስ፣ሲያስተምር፣ተዓምራትሲያደርግ እንዲሁም ሲንቀሳቀስ...ወዳጆቼ እያንዳንዱነገር ስናደርግ በምክንያታዊ እንሁን...ኢየሱስ ክርስቶስ እያንዳንዱ ያደርግ የነበረው በምክንያታዊ ስለነበረ የአባቱ ፈቃድ ፈፅሞ አሁን በአባቱ ጉያ ሆናል...ልክ አባታችሁ እንዳደረገው ልታደርግ ከወደድክ ምክንያታዊ ሁን...ያን ጊዜ በህይወታችሁ የእኔና የእናንተ አምላክና አባት ነግሶ እርሱ የሚቀበለው ህይወት ኖራችሁ ማለፍ ይሆናል
በመጨረሻው ጊዜ አምላካችንንና አባታችንን ሲመጣ ከምጠይቀን መካከል አንዱ ጊዜ ነው...በሰጠሁህ ጊዜ ምን ሰራህ???....ቀላል ጥያቄ ይመስላል ነገር ግን ተገቢ የሆነ መልስ ማቅረብ ያለብን...
የምትንቀሳቀሱበት ነገርና ጉዳይ ከንቱ ከሆነ ምክንያታዊ የሌለበት ነገር ላይ የምትንቀሳቀሱ ከሆነ ከንቱ ነው......
#በጊዜ #አይቀለድምምምምምምምም........................
-
-
-
#ስለዚህ #በጊዜያችሁ #አትቀልዱ
#Join & #Share
@anointedbyholyspirit
ለአስተያየት፡ @anointedbyholyfire
320 viewsedited  16:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-05 20:41:57 ሻሎም ዛሬ በእቅብአት ግሩፕ ላይ የእግዚአብሔር ድምፅ የምንሰማበት ምሽት ከ#Seer Eagle ጋር ይኖረናል፤
#ማታ 3:30 ጀምሮ አይቀርም....................
#Invite linke
@anointing_God
252 views17:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-02 20:04:29 ሻሎም ዛሬ በእቅብአት ግሩፕ የፀሎትና የእግዚአብሔር ድምፅ የምንሰማበት ጊዜ ይኖረናል፤
#ማታ 2:30 ጀምሮ #አይቀርም...................
#Invite linke
@anointing_God
256 views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ