በመጫወቻ ሜዳ ብልሽት ምክኒያት ተቋርቶ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ይቀጥላል። በድሬዳዋ እየተካሄደ ያለው የሊጉ ጨዋታ በሜዳው መበላሸት ምክኒያት 4 ጨዋታዎች መተላለፋቸው ይታወሳል። @AmharaSport 3.5K views16:40