የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ7ኛ ሳምንት ቀሪ 4 ጨዋታዎች በድሬዳዋ አየር ንብረት ምክንያት የመጫወቻ ሜዳው ለማጫወት ምቹ ስላልሆነ ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘሙ መሆኑን እንገልፃለን። የተራዘሙ ጨዋታዎች ነባር መርሀግብር ቅዳሜ ህዳር 03 2015 10:00 አርባምንጭ ከተማ - ባህርዳር ከተማ 01:00 ሀዲያ ሆሳዕና - ፋሲል ከነማ እሁድ ህዳር 04 2015 10:00 አዳማ ከተማ- ኢትዮጵያ ቡና 01፡00 ለገጣፎ ለገዳዲ - ወላይታ ድቻ @AmharaSport 2.0K views08:59