Get Mystery Box with random crypto!

Amhara today

የቴሌግራም ቻናል አርማ amharapo — Amhara today A
የቴሌግራም ቻናል አርማ amharapo — Amhara today
የሰርጥ አድራሻ: @amharapo
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 11.53K
የሰርጥ መግለጫ

ፈጣን
ሚዛናዊ መረጃዎችን ይከታተሉ

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 30

2022-12-03 19:40:39 ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ለመነጋገር በሬ ክፍት ነው አለች!!

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬን ዙሪያ "ለመደራደር ዝግጁ ናቸው" ተብሏል። ነገር ግን ምዕራባውያን የሞስኮን ጥያቄ መቀበል አለባቸው ብሏል ክሬምሊን።

የክሬምሊን መግለጫ የመጣው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ፑቲን ጦርነቱን የሚያበቃበትን መንገድ እየፈለጉ ከሆነ ለመነጋገር ፈቃደኛ መሆናቸውን ከተናገሩ ከአንድ ቀን በኋላ ነው።ባይደን እና የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሐሙስ ዕለት በዋይት ሀውስ ከተነጋገሩ በኋላ፤ ሩሲያ በዩክሬን ላደረገችው ድርጊት ተጠያቂ እንደምትሆን ተናግረዋል። ነገር ግን ፕሬዝዳንት ባይደን በፑቲን አቋም “ምንም አይነት የለውጥ ምልክት” እንዳላዩ በመግለጽ ከሞስኮ ጋር ሰላም ለማውረድ ፍላጎት እንዳላቸው ጠቁመዋል።
 
ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ የካቲት ወር ወዲህ ባይደን ከፑቲን ጋር በቀጥታ አልተነጋገሩም። ሞስኮ ለባይደን በሰጠችው ምላሽ በዩክሬን ጉዳይ ለመነጋገር በሬ ክፍት ነው ብላለች። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ “የሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ጥቅማችንን ለማረጋገጥ ሁልጊዜም ለድርድር ፈቃደኛ ናቸው” ብለዋል።

ፔስኮቭ አሜሪካ በሩሲያ የተጠቃለሉ ግዛቶችን እውቅና አልሰጥም ማለቷ ጦርነቱን የሚያቆምበትን መንገድ ፍለጋ እያደናቀፈ ነውም ብለዋል። ሞስኮ ቀደም ሲል የኔቶ ምስራቃዊ መስፋፋትን ጨምሮ ከፍተኛ የደህንነት ዋስትናዎችን እንደምትፈልግ ተናግራ ነበር።
ፑቲን ለጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ ሾልስ በስልክ በዩክሬን ላይ ያለው የምዕራቡ ዓለም መስመር “አፍራሽ ነው” በማለት በርሊን አካሄዷን እንደገና እንድታስብ አሳስበዋል ሲል ክሬምሊን ተናግሯል።
 
3.6K views16:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-03 17:25:06
የድረሱልን ጥሪ ከወለጋ

አሁን ከወለጋ የደረሰን

እባካችሁ ድረሱልን ማለቃችን ነዉ

ህይወታችን አደጋ ላይ ነዉ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይድረስልን

ወሳኝ መረጃ ነዉ
ከስር ቀስቱን ተጭነው ይመልከቱት






3.6K views14:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-03 14:29:53 አራት አመታት ሙሉ የቀጠለው የዘር ማፅዳት በኦሮሚያ

ሽመልስ አብዲሳ ነዉ የሚያስጨፈጭፈን

በወለጋ አማሮች ድረሱልን እያሉ ነዉ

ከቀስቱ ስር ይመልከቱት
መታየት ያለበት  የድረሱልን ጥሪ ከወለጋ





3.5K views11:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ