ባህር ዳር ከተማ ድል ቀንቷቸዋል !
የሀያ ሰምንተኛው ሳምንት የ ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በ ባህር ዳር ስታዲየም መካሄዱን ሲቀጥል ባህር ዳር ከተማ ድል ቀንቷቸዋል ።
• ድሬዳዋ ከተማን የገጠመው ባህር ዳር ከተማ በ መናፍ ዐወል ግብ ጨዋታቸውን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አጠናቀዋል ።
• በዘንድሮ የውድድር አመት መናፍ ዐወል በ ቤት ኪንግ የ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ የመጀመሪያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል ።
• የዛሬውን ውጤት ተከትሎ ባህር ዳር ከተማ በ ሰላሳ ሶስት ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ ።
• ድሬዳዋ ከተማ በ ሀያ ዘጠኝ ነጥብ አስራ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
• በቀጣይ ባህር ዳር ከተማ ከ ሰበታ ከተማ እንዲሁም ድሬዳዋ ከተማ ከ አዳማ ከተማ የሚገናኙ ይሆናል።
@Alphasportet