የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 8 ─────────── ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - | አል ሂዳያ የየቲሞች መርጃና በጎ አድራጎት ጀማአ 0993632424//0703136300አዲስ አበባ
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 8
───────────
ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -
«ሰደቃ የሚሰጥ የሆነ ሰው የሚሰጠው ሰደቃ በምስኪኑ እጅ ከማረፉ በፊት በአላህ እጅ ላይ እንደሚያርፍለት ቢያውቅ ኖሮ ተቀባዩ ከሚያገኘው የደስታ ስሜት የበለጠ ሰጪው ይደሰት ነበር።»
۞ مدارج السالكين【1/26】۞
───────────
@AlAminMedia1