በጋዛ ሆስፒታሎች የተገኙት ጅምላ መቃብሮች ምርመራ እንዲደረግባቸው የፍልስጤም ባለስልጣናት ጠየቁ ቡድኑ እንደገለጸው የእስራኤል ወታደሮች ቦታውን ለቀው ከወጡ በኋላ በሆስፒታሎቹ አጥር ግቢ ውስጥ 400 ሰዎች የተቀበሩባቸው ጅምላ መቃብሮች ተገኝተዋል። https://bit.ly/44e4Bo5 15.5K views11:08