ሶማሊያ ስንቅ ሰርቀዋል ያለቻቸውን በአሜሪካ የሰለጠኑ ኮማንዶዎቿን አሰረች ባለፈው የካቲት ወር አሜሪካ በደናብ በ100 ሚሊዮን ዶላር ወጭ አምስት ወታራዊ ሰፈሮችን ለመገንባት መስማማቷ ይታወሳል። https://am.al-ain.com/article/somalia-detained-us-trained-commandoes-ration-theft 15.4K views09:38