Get Mystery Box with random crypto!

ትንሳኤ ዘ ኢትዮጵያ

የቴሌግራም ቻናል አርማ agnewsglobal — ትንሳኤ ዘ ኢትዮጵያ
የቴሌግራም ቻናል አርማ agnewsglobal — ትንሳኤ ዘ ኢትዮጵያ
የሰርጥ አድራሻ: @agnewsglobal
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.93K
የሰርጥ መግለጫ

✝እንኳን ደህና መጡ!!✝
በ ዚህ ቻናል ላይ ስለ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ፡ በመጽሐፍ ቅዱስ፣በታላላቅ አባቶች እና ሌሎች ጥንታዊ መጽሐፍት ላይ የቀረቡ ማስረጃወች ይቀርባሉ። ለ ክርስቲያናዊ ህይወታችን የሚጠቅሙ ጽሁፎችም በ Pdf፣በድምጽ እና በፎቶ ይቀርባሉ።
የጌታችን የ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ እና ፍቅር፥ የ እመቤታችን ድንግል ማርያም አማላጅነት ከሁላችን ጋር ይሁን። ለትንሳኤው ዘመን ያብቃን!! አሜን!!

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-27 17:13:58 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
እምነት ተስፋ ፍቅር
ትምህርት ክፍል 2
153 views14:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 23:22:33
293 views20:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 18:23:46
አምላክ ሆይ ስለሆነው፥ ስለሚሆነውም ነገር ሁሉ፡ ተመስገን
465 viewsedited  15:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-21 15:34:02
"ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል?"
(የማርቆስ ወንጌል 8፥36)
ንስሀ ግቡ
ንስሀ ግቡ
ንስሀ ግቡ
682 views12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-15 19:35:50 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
የሉቃስ ወንጌል ትምህርት
ክፍል 2
9/12/2014 ዓ.ም
902 views16:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-12 10:27:52 መዝሙር ፲፩
ለመዘምራን አለቃ
ስለ ስምንተኛው የዳዊት መዝሙር

፩ አቤቱ ፥አድነኝ ።
ደግ ፡ ሰው ፡ አልቋልና ፥
ከሰው ፡ ልጆችም ፡ መተማመን ፡ ጐድሏልና ።
፪ እርስ ፡ በርሳቸው ፡ ከንቱ ፡ ነገርን ፡ ይናገራሉ ።
በሽንገላ ፡ ከንፈር ፡ ሁለት ፡ ልብ ፡ ሆነው ፡ ይናገራሉ ።
፫ የሽንገላን ፡ ከንፈሮች ፡ ሁሉ ፡ እግዚአብሔር ፡ ያጠፋቸዋል ፥
ታላቅ ፡ ነገርን ፡ የምትናገረውን ፡ ምላስ ።
፫ የሽንገላን ፡ ከንፈሮች ፡ ሁሉ ፡ እግዚአብሔር ፡ ያጠፋቸዋል ፥
ታላቅ ፡ ነገርን ፡ የምትናገረውን ፡ ምላስ ።
፬ ምላሳችንን ፡ እናበረታለን ።
ከንፈራችን ፡ የእኛ ፡ ነው ፥
ጌታችን ፡ ማን ፡ ነው ፧
የሚሉትን ።
፭ ስለድሃዎች ፡ መከራ ፥
ስለችግረኛዎች ፡ ጩኸት ፡ እግዚአብሔር ፦ አሁን ፡ እነሣለሁ ፡ ይላል ።
መድኀኒትን ፡ አደርጋለሁ ፥
በላዩም ፡ እገልጣለሁ ።
፮ በምድር ፡ ላይ ፡ እንደ ፡ ተፈተነ ፡ ሰባት ፡ ጊዜ ፡ እንደ ፡ ተጣራ ፡ ብር ።
የእግዚአብሔር ፡ ቃላት ፡ የነጹ ፡ ቃላት ፡ ናቸው ።
፯ አቤቱ ፥
አንተ ፡ ጠብቀን ፥
ከዚችም ፡ ትውልድ ፡ ለዘለዓለም ፡ ታደገን ።
፰ በሰው ፡ ልጆች ፡ ዘንድ ፡ ምናምንቴ ፡ ከፍ ፡ ከፍ ፡ ባለ ፡ ጊዜ ፡ ክፉዎች ፡ በዙሪያው ፡ ሁሉ ፡ ይመላለሳሉ ።
1.1K views07:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 10:03:31 ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
እምነት ተስፋ ፍቅር
ትምህርት ክፍል 1
788 views07:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-11 01:31:41
700 views22:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-10 23:53:34 ...ቤተ ክርስትያኑ ውስጥ በፍጥነት መኪና ሲያሽከረሩ ስታይ፡ የመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ እንጅ፥ የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ያሉ አይመስሉም። አቤት ድፍረት!
ዛሬ ቀዳሚት ሰንበት፡ በመላው ሀገሪቱ ተሽሯል። እንኳን ግለሰቡ፡ ቤተክርስትያናትም በቀዳሚት ሰንበት መታነፅ ከጀመሩ ቆይተዋል። ቤተ ክርስትያን ውስጥ የወንድ እና ሴት አንቀፅ አንድ እስኪመስል ሁሉም ተቀላቅሎ፡ አጨብጭቡ ሲባል ሲያጨበጭብ፡ እልል በሉ ሲባል እልል ሲል ይታያል። የቤተ ክርስትያን ስርዓት፣ዶግማ፡ ቀኖና ተጥሶ፡ ሁሉም በልማዳዊ ክርስትያናዊ ህይወት ሲነጉድ ስታይ በእጅጉ ግርምትን ያጭራል። ይህ ሁሉ ታድያ እየተቀዳ ያለው ከነዚህ ሀሳዊያን አገልጋዮች ከመናፍቃን በቀዱት ክፉ ልማድ አማካኝነት ነው።
ታድያ እኛም የነብዩ ቅዱስ ዳዊትን ቃል በማስታወስ፡ አቤቱ "የድፍረት ኃጢአት እንዳይገዛኝ ባሪያህን ጠብቅ፤ የዚያን ጊዜ ፍጹም እሆናለሁ፥ ከታላቁም ኃጢአት እነጻለሁ።” መዝሙር 19፥13. ማለት ይገባናል። የሚያሳዝነው ደግሞ እነዚህን የቤተ ክርስትያን ጠላቶችን ከቤተ ክርስትያን ለማግለል ስትሰራ፥ ከውስጥ እና ከውጭ ባዘጋጇቸው ተከታዮቻቸው አንተ እራስክ "መናፍቅ" ተብለህ ትገለላለክ። ወይ ተመሳስለክ ትኖራለክ፥ ያለበለዚያ ትገለላለክ።
ታድያ በዚህ ዘመን ከነዚህ ሀሳዊያን አገልጋዮች እንዴት እራሳችንን እንጠብቅ?

ዘመነ ሀሳዊያን እና የኢትዮጵያ ትንሳኤ መቃረብ....
ከእኛስ ምን ይጠበቃል?
......ይቀጥላል።
833 viewsedited  20:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ