ጥሩ ምክሮች!ለብልሆች! አንብበው ሚለወጡበት ሱረቱል ከህፍን አርብ አርብ የቀራ ከደጃል ተንኮል ይጠበቃል ሱረቱል ሙልክን ሁሌ ማታ ማታ የቀራ ከቀብር ፈተና ይጠበቃል ሱረቱል ዋቂዐን ሁሌ ማታ ማታ የቀራ ከድህነት ይጠበቃል ሱረቱል ኢኽላስን ሶስት ጊዜ የቀራ ቁርዐንን እንዳከተመ ይቆጠራል ሀያተል ኩርሲን እና ሱረቱል ኢኽላስ፣ፈለቅ እንዲሁም ሱረቱል ናስን ማታ ማታ ወይም ጠዋት ላይ የቀራ ከሸይጣን ተንኮል እንጠበቃለን የኢሻን ሠላትና የሱብሂን ሠላት በጀምዐ የሠገደ ለሊቱን በሙሉ እየሠገደ እንዳደረ ይቆጠራል የሱብሂን ሠላት ሰግዶ ጎህ እስኪቀድ ድረስ አዝካሮችን እያለ የተቀመጠ ሀጅ እንዳደረገ ይቆጠርለታል የረመዳንን ፆምና የሸዋልን 6ቱን ቀን የፆመ አመቱን በሙሉ እንደፆመ ይቆጠራል ኢንሻእአላህ ሁላችንም አንብበን የምንጠቀምበት ሠዎች ያድርገን! https://t.me/Adnan567mh 443 views19:23