Get Mystery Box with random crypto!

🌱መርጌታ መንግስቱ የባህል መዳኒት ቀማሚ🌿

የቴሌግራም ቻናል አርማ adis_zena — 🌱መርጌታ መንግስቱ የባህል መዳኒት ቀማሚ🌿
የቴሌግራም ቻናል አርማ adis_zena — 🌱መርጌታ መንግስቱ የባህል መዳኒት ቀማሚ🌿
የሰርጥ አድራሻ: @adis_zena
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 19.96K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ዜና ቀዳሚ የመረጃ ምንጭ 🇪🇹
Share and Support us
ለማስታወቂያ ስራ @adis_probot

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-07-06 09:42:08 መርጌታ መንግስተ
የምነሰጣቸው አገልግሎቶች በጥቂቱ ።
0901593494
0901593494
ይደውሉ
1, መፍትሔ_ሥራይ (የጠላት ድግምት መሻሪያ)
2, ለቡዳ
3, ለቁራኛ
4, #መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5, ለጋኔን
6, ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7, ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)
8, ለፀር (ለጠላት)
9, ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10, ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11,ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12, ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13, መስተፋቅር
14 ;ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15,ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16, ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17, የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18,ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19; መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20, መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21, ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22, ለልሳነ_ሰብእ
23, ለበረከት
24,ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25,ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26,ጸሎተ_ዕለታት
27,ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28, ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29, ለከበሮ
30,ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31, ለሙግት
32,ለሰላቢ
33,ለስንፈት ወሲብ
34,ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35, ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36,ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
37, ለዱላ( ዱላ የማያስመታ)
38,መንስኤ_እስኪት (ለወንድ የመራቢያ አካሉ ለደከመ ላነሰ)
39,ህገ_ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደሌላ እንዳይሄድ የሚያስር
እንዳይዘሙት የሚከለክል)
40, ለአይነ_ሰብእ (ከሰው አይን የሚጠብቅ)
41;ለአዙሪት
42; ለአስቸጋሪና ተመላላሽ ሲህር
43;ለሪህ በሽታ
44;የመገጣጠሚያ ህመም
45;ለጉልበት ድርቀት
46;የባት ህመም
47;የወገብ ህመም
48;የአንገትና ትከሻ ህመም
49;የከረመ ደረቅ ሳል
50;ለደም ግፊት
51;የሆድ መረበሽ
52;የከፋ የሆድ ድርቀት
53;በመኝታ ሽንት ለሚያመልጠው
54;የአእምሮ ጭንቀት፣ ድብርት፣ ከሰው መገለል፣እንቅልፍ ማጣት
55; እንቅልፍ መብዛት
56;የተለየ የቆዳ ህመም
57;ክብደት ለመቀነስ
58;የእንቅርት በሽታ
59;ራስ ምታት ከሚከተሉት ህመሞች ጋ
60; አይን አካባቡ ውጥረት ካለ
61; የሳይነስ ህመም
62;የሆድ ድርቀትና የሆድ ህመም
63;የወር አበባ ችግር ካለ
64;የወገብ መንሸራተት ካለ
65;ውጥረትና የአእምሮ ጭንቀት
66;ለከፍተኛ ራስ ምታት
67;ማስታወስ፣ንቃት፣ተነሳሽነት ለሌላቸው
68;ለድምፅ መታፈን
69;ከአጫሽነት ለመላቀቅ
70;ራስን ስቶ መውደቅ
71; ለአእምሮ ዝግመት
72;ለወር አበባ መቋረጥ
73;ለወር አበባ መዛባት

0901593494
0901593494
ይደውሉ
1.5K views06:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-05 11:40:27
#ሸዋሮቢት

የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱ ሁሴን መገደላቸውን የከተማው አስተዳደር አሳወቀ።

የከተማ አስታዳደሩ ፤ አቶ አብዱ የተገደሉት " ድንገት ማንነታቸው ባልታወቀ ግለሰቦች ነው " ብሏል።

ግድያው የተፈፀመባቸው የመንግስት ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ሲሰሩ መፈፀሙን የገለፀው አስተዳደሩ ግድያውን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ይፋ አላደረገም።

በሌላ በኩል ፤ የከተማው ጊዜያዊ የጸጥታ ኮማንድ ፓስት ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ የሰዓት ገደብ ጥሏል።

ኮማንድ ፖስቱ የከተማውን የሰላምና የጸጥታ ሁኔታ አስተማማኝ እንዲሆን እና  ዜጎች ያለ ስጋት ወጥተው የሚገቡበት ለማድረግ ብዙ ጥረት የተደረገ ቢሆንም አሁንም ከተማዋን ሰው አልባ እንድትሆንና ከፍተኛ የጸጥታ ችግር እንዲከሰት ጥረቶች እየተደረጉ ነው ብሏል።

በዚህም ሳቢያ ፤ ከነገ ከሰኔ 28/2015 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ #ከምሽቱ_12_ሰዓት_ጀምሮ  ፦

- ማንኛውም #ተሽከርካሪ ይሁን #የሰው እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ #እንዲገደብ ፤

- አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የምሽት ክለቦችን ጨምሮ ከምሽቱ 12 ስዓት  በኃላ  ምንም አይነት አገልግሎት እንዳይሰጡ ውሳኔ ተላልፏል።

የከተማው ጊዜያዊ የጸጥታ ኮማንድ ፓስት ፤ የከተማው ነዋሪ ለጸጥታ መዋቅሩ እገዛና ድጋፍ በማድረግ ከተማዋን ካለባት ከፍተኛ የጸጥታ ችግር እንዲታደጋት ጥሪ አቅርቧል።

ምንጭ፦ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር
@Adis_Zena
2.1K viewsedited  08:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-02 19:17:12
የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከነገ ሰኔ 26/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት እና ከረጅም ጊዜ በኋላ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጠው የስድስተኛ ክፍል ፈተና፤ ከሰኔ 28 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይከናወናል።

በአዲስ አበባ ከተማ ከ150 ሺ በላይ ተማሪዎች የስድስተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ፈተናዎችን ይወስዳሉ።

በአዲስ አበባ 75,100 ተማሪዎች የስምንተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ መመዝገባቸውን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅት ዳይሬክተር ዲናኦል ጫላ ለኢፕድ ተናግረዋል።

እንዲሁም 75,090 ተማሪዎች የስድስተኛ ክፍል ፈተና እንደሚወስዱ ገልጸዋል።

ተፈታኞች እርሳስ፣ ላጲስ እና ማስመሪያ ብቻ ወደ ፈተና ማዕከላት ይዘው መሔድ እንደሚችሉ ተመላክቷል።

ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት፣ ጆሮ ማዳመጫ፣ ዲጂታል ሰዓት እንዲሁም ማንኛውንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎችን ይዞ በፈተና ማዕከላት መገኘት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
@Adis_Media
@Adis_Media
1.5K views16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-30 16:27:32
ሰበር ዜና ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ፈተና, የሪሚዲያል እንዲሁም ስለ መውጫ ፈተና መረጃ ይፋ አድርጓል። ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ Official ሆነውን የት/ት ሚኒስቴር ፔጅ JOIN ያድርጉ
2.8K views13:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-25 12:51:22
የትምህርት ሚኒስቴር አቋም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች በምርቃት ላይ እንዳይገኙ የሚል ነው።

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበር በበኩሉ የተቋማቸውን የሴኔት ውሳኔ ያገኙ ተማሪዎች፥ የመውጫ ፈተና ያለፉም ሆነ ያላላለፉ በምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ እንዲሳተፉ እና የፎቶ ፕሮግራማቸውን እንዲያደርጉ ነው።

የመውጫ ፈተና ያልተሳካለት ተማሪ ጭምር የምረቃ ስነ-ስርዓቱ አካል እንደሚደረግ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበር ገልጿል።

ማህበሩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመከረበት ወቅት ለምንድነው exit exam ያለፉትን ብቻ የምታደርጉት? እነዚህም ቢሳተፉ ምን አለበት? የሚል ጥያቄ አቅርቦ "ይሄ የናንተ ጉዳይ ነው" መባሉን አሳውቋል።

በዚ የመውጫ ፈተና ያላለፉ የሴኔት ውሳኔ ያገኙ በስነ-ስርዓቱ ላይ ይሳተፋሉ። ነገር ግን ዲግሪ/ ጊዜያዊ ዲግሪውን ጭምር አያገኙም ተብሏል። በዚህ ከስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል።

ምረቃት ላይ ከባችለር ውጭ የመውጫ ፈተና የማይመለከታቸው የማስተርስ ተመራቂዎች ይሳተፋሉ ፤ በዚህ ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስተር ላይ የጨረሱ በሴኔቱ ውሳኔ መሰረት ይሳተፋሉ፤ የመውጫ ፈተና የሚወስዱም የሴኔቱን መስፈርት እስካሟሉ በምረቃ በዓሉ ላይ እንዲሳተፉ ይደረጋል ተብሏል።
@Adis_Media
@Adis_Media
5.6K views09:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-22 19:14:32
ከ168 ሺ በላይ የ2015 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች በቀጣይ ወር የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ።

የመውጫ ፈተናው ከሐምሌ 03 እስከ 08/2015 ዓ.ም በኦንላይን በ208 የትምህርት መስኮች ይሰጣል።

መንግሥት ከዚህ ቀደም ፈተናው ለ240 ሺህ በላይ ዕጩ ተመራቂዎች ይሰጣል ብሎ የነበረ ቢሆንም፤ ፈተናውን ለመውሰድ 168,345 ተማሪዎች ብቻ #መስፈርት ማሟላታቸው ተገልጿል።

ከ44 የመንግሥት እና ከ161 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን በ82 የመፈተኛ ማዕከላት ውስጥ ይወስዳሉ።

ከሐምሌ 09/2015 ዓ.ም ጀምሮ ውጤት ይገለጻል ተብሏል።

በሌላ በኩል ፤ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎችን የተመለከተ መረጃ ለትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የላኩ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈታኝ ተማሪዎቻቸውን የመግቢያ ስም እና የይለፍ ቃል መውሰድ እንደሚችሉ ተገልጿል።

ባለሥልጣን መ/ቤቱ ከትምህርት ሚኒስቴር የመጣለትን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈታኝ ተማሪዎች የመግቢያ ስም እና የይለፍ ቃል እንዲወስዱ ለተቋማቱ ጥሪ አድርጓል፡፡
@Adis_Media
@Adis_Media
4.8K views16:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 10:21:55 የትምህርት ሚኒስቴር ፤ " የሀገሪቱን የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ይረዳኛል ፤ ትውልድ እና ሀገርንም ከውድቀት ይታደጋል " በሚል ዘንድሮ የተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መስጠት ይጀምራል።

ለዚህ ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 8 ለሁሉም የመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች በኦንላይን ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና 180 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናው ላይ ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ተቋማት ለፈተናው ተማሪዎቻቸውን ዝግጁ እያደረጉ ይገኛሉ።

ከዚህ የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ፈተናውን የማለፍ የማይችሉ ተማሪዎች ፈተናውን ደጋግመው እንዲወስዱ ዕድል ያላቸው ሲሆን በተማሪዎች ምረቃ ላይ ግን የሚሳተፉት የመውጫ ፈተናውን ያለፉ ተማሪዎች #ብቻ ናቸው።

ይህን የትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ ሁሉም ተቋማት ለማስፈፀም እየሰሩ ይገኛሉ።

ለአብነት ፤ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ " የመውጫውን ፈተና ያለፉ ብቻ " የመመረቂያ ጋዎን እንዲሰጣቸው ክትትል እንዲደረግ አሳስቧል።

የተቋሙ የሬጅስትራር እና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት ሰኔ 9 ቀን 2015 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን በሚመለከት ለሁሉም የተቋሙ አካዳሚክ ክፍል ሬጅስትራሮች በፃፈው ደብዳቤ የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው " የመውጫ ፈተና አፈፃፀም መመሪያ " መሰረት ፤ ኮርስ አጠናቀው ያልተመዘገቡ እንዲሁም ያልተመዘገቡትና ያልፋቁት " F " ያላቸው ተማሪዎች በስህተት ለመውጫ ፈተና ዝርዝራቸው የተላኩ ካሉ የመውጫ ፈተናውን እንደማይፈተኑ ከወዲሁ እንዲነገራቸውና የመውጫ ፈተና ኮርስም እንዳይመዘገቡ አዟል።

የመውጫ ፈተና " መመዝገብ የሚችሉት " ብቻ ኮርሱን እንዲመዘገቡና የምዝገባ ስሊፕ ለመውጫ ፈተና መግቢያ እንዲያገለግላቸው ከወዲሁ ለተማሪዎች እንዲሰጣቸውም ብሏል።

ከዚህ ባለፈ ዳይሬክቶሬቱ ፤ ለምረቃ መሟላት ከሚገባቸው መመዘኛዎች በተጨማሪ የመውጫ ፈተና ያለፉ (50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ) ብቻ ለምረቃ እንዲቀርቡ ፤ የምረቃ መስፈርቱን ያሟሉና የመውጫ ፈተና ያለፉ ብቻ የመመረቂያ ጋዎን እንዲሰጣቸው ክትትል እንዲደረግ ዳይሬክቶሬቱ አሳስቧል።

እንደ ትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ ፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዘንድሮ የተማሪዎችን ምረቃ ከሐምሌ 11 እስከ ሐምሌ 16 ቀን ባሉት ቀናት ውስጥ ማካሄድ ይችላሉ።
@Adis_Media
@Adis_Media
5.0K views07:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-19 10:21:54
3.5K views07:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-18 19:58:11
የኢድ አል አድሃ በዓል መቼ ይውላል ?

ዛሬ ጨረቃ በመታየቷ የዙልሒጃ ወር ነገ ሰኞ አንድ ብሎ ይጀምራል።

በዚህም የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰኔ 21 ዕለተ ረቡዕ እንደሚከበር ታውቋል።
@Adis_Media
@Adis_Media
3.9K views16:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 11:39:58
የሬሚዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰኔ 05/2015 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ የተላከ ደብዳቤ እንደሚያሳየው፤ የሬሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

የሬሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የተቀበሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎችን ዝርዝር፣ ፈተናውን የሚወስዱበት ካምፓስ ማዕከልና የከተማ ሙሉ አድራሻ እንዲሁም በማዕከል የተዘጋጀውን ፈተና የሚረክብ የተቋም ኃላፊ ወይም ባለቤት መረጃ እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም ድረስ ለትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን እና በትምህርት ሚኒስቴር ለአካዳሚክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ መላክ እንዳለባቸው ደብዳቤው ያመለክታል፡፡

(የደብዳቤውን ሙሉ ይዘት ከላይ ይመልከቱ፡፡)
@Adis_Media
@Adis_Media
6.2K views08:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ