በአዲስ አበባ ለምትገኙ ጋዜጠኞች
ኢንፎርም አፍሪካ ከአፍሪካ ቼክ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የሁለት ቀናት የ Fact checking and verification ስልጠና ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉ ውስን ቦታ ስላለን መመዝገብ ትችላላችሁ።
ስልጠናው የሚሰጠው በአካል በመገኘት ነው
የስልጠናው ቀን ከሐምሌ 13-14, 2015
ቦታ ፣ ወደፊት ይገለጻል
ምዝገባ የሚያበቃው ነገ ሐምሌ 8, 2015
ለመመዝገብ ከታች ያለውን ጉግል ፎርም ሞልተው ይላኩልን
https://ggle.io/61D5