ከዚህ ቀደም ከወደ ኦሮሚያ ክልል የተሰማው ዓይነት "የኤጲስ ቆጶሳት" ሹመት ከትግራይ ክልልም ተሰምቷል። የቅዱስ ሲኖዶስ ለመንግስት የአመቻቺነት ሚና ያቀረበው ጥሪ እንዴት ይታያል? በዘላቂነት የሚፈታው እንዴት ነው? ስንል የጠየቅንበት #ያማረዱካ ዝግጅት በተጨማሪም ሱዳን ቀውስ ውስጥ ሆና የኢትዮጵያን ግብፅ መሪዎች የግድቡን ድርድር በወራት ውስጥ ለመጨረስ መስማማታቸው ያለውን አንድምታ በተመለከተም ቆይታ አድርጓል። 1.4K views14:58