በተለምዶ የፈላሻ መንደር እየተባለች የምትጠራው ወለቃ የቀደምት ቤተ እስራኤላውያን መንደር ስትሆን ከጎንደር ወደ ደባርቅ በሚወስደው መንገድ ላይ ከአጼ ፋሲል ግቢ በሰሜን አቅጣጫ 3 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። ወለቃ በምታቀርበው በዘመናዊ እና ባህላዊ መንገድ በተሰሩ የሸክላ ምርት ውጤቶች በስፋት የምትታወቅ ሲሆን ፕላውሸር የሴቶች ዕደ ጥበብ ማሰልጠኛ ተቋምም በዚሁ ስፍራ ይገኛል። ዝርዝሩን ያንብቡ https://bit.ly/3PfywUu #Ethiopia #Gonder @AddisZeybe 207 views14:20