ለከተማዋ የሚያስፈልገውን የንጹህ መጠጥ የውሃ አቅርቦት ከጣና ሃይቅ በማምጣት የውሃ ሽፋኑን ከ18 በመቶ ወደ 80 በመቶ ለማሳደግ የሚያስችል አዲስ የንጹህ መጠጥ ውሃ ማሻሻያ ፕሮጀክት መጠናቱን የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው ተናግረዋል፡፡ አሁን ላይ በከተማዋ ያለው የውሃ ስርጭት ከ25 ቀናት በላይ ቆይቶ የሚመጣ ነው። የውሃ እጥረቱ ዘላቂ መፍትሄ ማግኘት ባለመቻሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦቱን ብቻ ሳይሆን የከተማዋን የቱሪዝም፣ ኢንዱስትሪዎች፣ ሆቴሎች፣ የጤና እና ሌሎች ተቋማትን የውሃ ፍላጎት ለማዳረስ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል። ዝርዝሩን ያንብቡ https://bit.ly/3uYF55L #Ethiopia #Gonder @AddisZeybe 807 viewsedited 14:03