የሲሚንቶ ህገ ወጥ ዝውውር ከመባባሱ የተነሳ በሬሳ ሳጥን ውስጥ ደብቆ እስከማዘዋወር የተደረሰባት አዳማ ከተማ ላይ ህገ ወጥ ንግዱ ለአንድ ከረጢት ሲሚንቶ ከ1,300 እስከ 1,500 ብር እየተጠየቀበት እንደሚገኝ አዲስ ዘይቤ ታዝቧል። ኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ ወቅት የሚታየው ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት የግንባታ ስራዎችን እያስተጓጎለ ይገኛል። የግብዓቶች ውድነት እና እጥረት ከፍተኛ የስራ እድል የሚፈጥረው የግንባታው ዘርፍ ላይ ጫና እያሳደረ እንደሆነ የዘርፉ ተዋንያን ይገልጻሉ። ዝርዝሩን ያንብቡ https://bit.ly/3yQhYvq #Ethiopia #Adama @AddisZeybe 847 viewsedited 11:43