Get Mystery Box with random crypto!

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ  አ | AMN-Addis Media Network

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ 

አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን )መስከረም 01/2015
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ለኢትዮጵያ  አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ሊቀመንበሩ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፦ "አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የሰላም፣ የእርቅ እና የልማት እንዲሆን እመኛለሁ" ብለዋል፡፡