የ10 ዓመት ፅኑ እስራት ተላለፈበት። በታዳጊ ሜላት መሀመድ ላይ ጠለፋ እና አስገድዶ መድፈር በመፈፀም የተከሰሰው አቶ ሳምሶን ሸኑ በዛሬው ዕለት (06/03/2016 ዓ.ም) የሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በዋለው የወንጀል ችሎት ጥፋተኛነቱ ተረጋግጦ የ10 ዓመት ጽኑ እስራት ተላልፎበታል። Via:- መምህር እና ጠበቃ አበባየሁ ጌታ Sheger Times Media @Addis_News 13.7K views17:35