የትግራይ ቤተ ክህነት ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከስሙ ውስጥ ሠረዘ! "በትግራይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሚለው ስም ሙሉ በሙሉ ተቀይሮ የትግራይ መንበረ ሰላማ" መባሉን አባ ሠረቀ ብርሃን ወ/ሳሙኤል ለዛራ ሚዲያ ገለጹ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ እንቅስቃሴ መጀመሩን ገልጿል። @Addis_News @Addis_News 4.3K views07:35