የደመቁ ገፆች . . . . . . ጋሽ ስብሀት ገ/እግዜአብሔር የመይሳው ካሳ መጣጥፍ መግቢያ ላይ እንዲህ ይለናል " አንዳንዴ በህይወታችን የሚያጋጥመን አስገራሚ ነገር አለ ። ለሰው ብንነግረው አያምነንም ልቦወለድ አስመስለን ብንነግረው ደሞ " ኢ- ተአማኒ ነው አይታመንም "ይላል።ፈጣሪ ግን አያልቅበትም ኢ - ተአማኒ የምንለውን እሱ በህይወታችን እንዲደርስ አድርጎ ያሳየናል" ስንቶቻችንን ይሁን ለሰው ብንነግረው ማያምነንን ክስተት ማያልቅበት ፈጣሪ ጀባ ብሎ ያስደመመን . . . . ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ~ ስብሀት ገ/እግዜአብሔር (የመይሳው ካሳ) አለማየሁ ገላጋይ (መለያየት ሞት ነው) @AdamuReta 32 viewsedited 12:54