ቴዲ አፍሮ ለ ኢትዮጵያ ወደ ፍቅር ኮንሰርት አዘጋጁን አስር ሚሊየን ብር እንዲከፍለው ክስ አቀረበ የቴዲ አፍሮ ክስ የካቲት 14 2012 ዓ.ም "ኢትዮጽያ ወደ ፍቅር" የተሰኘ ኮንሰርት አቅርቦ እንደነበር ይታወሳል። በመስቀል አደባባይ የተዘጋጀውን ይህን ኮንሰርት ካዘጋጀው ከላየን ኢቨንትስ ጋር የሙዚቃ ኮንሰርቱን ላቀረብኩበት አስር ሚሊዮን ሊከፍለኝ የፅሁፍ ውል ስላደረግን ይክፈለኝ የሚል ነው ያቀረበው ክስ። @AccessAddis 6.7K viewsedited 20:18