Get Mystery Box with random crypto!

Eilme ሰው በሀቅ ይመዘናል እነጂ ሀቅ በሰው አይመዘንም

የቴሌግራም ቻናል አርማ abuhasenat — Eilme ሰው በሀቅ ይመዘናል እነጂ ሀቅ በሰው አይመዘንም E
የቴሌግራም ቻናል አርማ abuhasenat — Eilme ሰው በሀቅ ይመዘናል እነጂ ሀቅ በሰው አይመዘንም
የሰርጥ አድራሻ: @abuhasenat
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 161
የሰርጥ መግለጫ

‏قال ابن القيم✅

‏من طلب العلم ليحيي به الإسلام
‏فهو من الصديقين ودرجته بعد درجة النبوة‏
‏مفتاح دار السعادة(1/121)
المدير
══❁[↶قـــــنـــــاة↷]❁══
↓ للإشتراك 📩
https://t.me/abuhasenat
📚📚Eilme ሰው በሀቅ ያመዘናል እንጂ ሀቅ በሰው አያመዘንም 📚📚

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-28 17:37:01 ሸይኽ መሁመድ አብዱልወሀብ ማን ናቸዉ ?

ሊደምጥ የሚገባ ምርጥ ሙሀደራ በዉዱ ኡስታዛችን ሁሴን ዒሳ
57 viewsعبد الرزاق بن محمد الباجي, edited  14:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-16 02:19:42
‹‹ልጆቻችንን በማለዳ ማን እንደወሰደብን አናውቅም፡፡ እባካችሁ ልጆቻችንን አፋልጉን፡፡›› ወላጆች
(Please SHARE! Spread it.)
**********
በፎቶው ላይ የምታዩዋቸው ሁለት ሕጻናት አስማ ናስር እና ሐሰን ናስር ይባላሉ፡፡ ወንድምና እህት ናቸው፡፡ አስማ ዕድሜዋ 13 ሲኾን፣ ሐሰን የ10 ዓመት ሕጻን ነው፡፡ ሳዑዲ አረቢያ የተወለዱት እነዚህ ሕጻናት፣ ከወላጆቻቸው ጋር በቅርቡ ነው ወደ ኢትዮጵያ ተባረው የመጡት፡፡ በደንብ መናገር የሚችሉት ቋንቋም አረብኛ ነው፡፡

ትናንት ሐሙስ ማለዳ 11፡00 ገደማ አሸዋ ሜዳ፣ አብድ ኖኖ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጀርባ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው፣ ወላጅ አባታቸው አቶ ናስር ለሱብሒ ሶላት ወደ መስጊድ ሲወጣ በመኝታ ክፍላቸው ነበሩ፡፡ ነገር ግን አቶ ናስር ከሶላት ሲመለስ ሁለቱን ሕጻናት ልጆቹን ና ለጊዜው ፎቶዋ ያልተገኘ አብራቸው የምታድግ ፈትሂያ ኑራ የተባለች የ11 ዓመት ሕጻን በቤቱ ውስጥ አጥቷቸዋል፡፡

እናታቸው ተኝታ ስለነበር፣ ልጆቹ ወዴት እንደሄዱ፣ ምን እንዳገኛቸው፣ ማን እንደወሰዳቸው ያወቀችው ነገር የለም፡፡

እናም፣ "እባካችሁ ወገኖቻችን፣ ልጆቻችንን አፋልጉን" ሲሉ በፈጣሪ ስም ተማጽነዋል፡፡

የአባታቸው ስልክ ቁጥር 0960-04 37 67 ነው።
***
እባካችሁ ይህን መልዕክት ሼር በማድረግ ሦስቱ ሕጻናት እንዲገኙ እንተባበር፡፡
244 viewsEbrahim Halila, 23:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 17:48:10 ስለ ኡድህያ መታወቅ ያለባቸው 30 ነጥቦች

በዒድ ቀን ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል አንዱ ደግሞ ኡድሒያን ማረድ ነው፡፡ ስለሆነም ስለ ኡድሒያ ጥቂት እንተዋወስ፡-

1. ‹ኡድሒያ› ማለት በዒድ አል-አድሓ ቀንወደ አላህ (ሱ.ወ.) ለመቃረብና ትዕዛዙን ለመፈጸም ተብሎ የሚታረድ እንሰሳ ነው፡፡ በዱሓ ወቅት ማለትም ረፋድ ላይ ስለሚታረድ ስያሜውን ‹ዱሓ› ከሚለው አገኘ ያሉም አሉ፡፡

2. ኡድሒያ ሸሪዓዊ ድንጋጌ ያለው ጉዳይ ነው፡፡ አላህ (ሱ.ወ.) ‹ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡› (አልከውሠር፡2) ኢብኑ ዐባስ (ረ.ዐ.) እንዳሉት መስዋእት የተባለው ‹በዒድ አልአድሓ ቀን የሚፈጸም እርድ ነው፡፡›

3. በአነስ (ረ.ዐ.) ዘገባ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ.) ሁለት ቀንዳም የሆኑ በጎችን በማረድ አንዱ ለርሳቸውና ለቤተሰባቸው ሌላኛው ለተከታዮቻቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡

4. ኢብኑ ዑመር (ረ.ዐ.) እንዳሉት ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ.) በመዲና ሳሉ አሥር አመት ሙሉ ኡድሒያ አርደዋል፡፡

5. ብያኔው ላይ የተለያዩ አስተያየቶች የተሰጡ ሲሆን አብዛኞቹ ዑለሞች ‹ሱና ሙአከዳ/ አጽንኦትና ክብደት የተሰጠው ሱና› ያሉ ሲሆን እነ ኢማም አቡ ሐኒፋና ኢብኑ ተይሚያ ደግሞ ‹ግዴታ ነው› ብለዋል፡፡

6. ኡድሒያ ለማረድ ኒያ ያለው ሰው አሥሩ የዚልሒጃ ቀናት ከገቡ በኋላ ፀጉሩንም ሆነ ጥፍሩን መቆረጥ የለበትም፡፡

7. ኡድሒያ ለማረድ ያሰበ ሰው እንሰሳውን ሲገዛም ሆነ ሲያርድ ኒያውን ማስገኘት ይኖርበታል፡፡

8. ኡድሒያ የሚታረደው ከዒድ ከሶላት በኋላ ነው፡፡ ከዒድ በኋላ ባሉት ሶስቱ ቀናት ውስጥም ማረድ ይቻላል፡፡ በላጩ ግን መልካምን ነገር ቶሎ ለመፈፀም መሽቀዳደም ነው፡፡

9. የዒድ አልድሓ ቀን ሳይበሉ መውጣት እንዲሁም ከሶላት ከተመለሱ በኋላ ካረዱት እንሰሳ መመገብ ሱና ነው፡፡

10. ለኡድሒያ የሚታረደው እንሰሳ ምርጥና ውድ፣ ሲያዩት የሚያምርና የሰባ ቢሆን ይመረጣል፡፡ ሶሓቦች ለኡድሒያ የሚያርዱትን እንሰሳት በመቀለብ እስከ መታረጃው ቀን ድረስ ያሰቡ ነበር፡፡

11. ኡድሒያ ከእስልምና ምልክቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ የእስልምናን ምልክቶችን መገለጫዎች ማክበር አላህን የመፍራት ምልክት ነው፡፡

12. ለኡድሒያ የታረደውን እንሰሳ ሶስት ቦታ በመክፈል አንድ ሶስተኛውን መብላት፣ አንደ ሶስተኛውን ሀዲያ/ስጦታ መላክ እንዲሁም አንድ ሶስተኛውን ለድሆች መመጽወት ያስፈልጋል፡፡

13. ለኡድሒያ የሚታረዱ እንሰሳት በዋናነት በግ፣ ፍየል፣ ከብት እና ግመል ናቸው፡፡ ዶሮ ሆነ ሌሎች የሚበሊ እንሰሶች ለኡድሒያ አይበቁም፡፡

14. ለኡድሒያ የሚታረደው እንሰሳ በግ ከሆነ ስድስት ወር፣ ፍየል አንድ አመት፣ ከብት ሁለት አመት፣ ግመል አምስት አመት የሞላው መሆን ይኖርበታል፡፡

15. ግመልና ከብትን ለሰባት ሆኖ ማረድ ይቻላል፡፡

16. ለኡድሒያ የሚታረድ እንሰሳ ምንም ዓይነት እንከንን ነውር የሌለበት መሆን ይኖርበታል፡፡ ነውርና እንከን ሲባል ዐይኑ የጠፋ፣ የታመመ፣ የሚያነክስ፣ የከሳ፣ ያረጀ፣ ላቱ፣ ጆሮው ወይም ከአካል ከፍሉ አንዳች ነገር የተቆረጠና የመሳሰለውን ነው፡፡

17. ለኡድሒያ የሚታረድ እንሰሳ ቆዳው መሸጥ የለበትም፡፡ በአግልግሎት ክፍያ መልክም ለአራጅ መስጠት አይቻልም፡፡

18. የኡድሒያ ባለቤት ኡድሒያውን በራሱ እጅ ቢያርድ፣ በራሱ እጅም ቢያከፋፍል መልካም ነው፡፡ የአምልኮ ተግባር ነውና፡፡

19. በሚያርድበት ጊዜም ‹ቢስሚላህ አላሁ አክበር› በማለት ቀጥሎም ‹አልላሁም ሃዛ ዐንኒ ወዐን አህሊ በይቲ፡፡ አልላሁምመ ተቀብበል ሚንኒ/አላህ ሆይ! ይህ ከኔ እና ከቤተሰቤ ነው፡፡ አላህ ሆይ ተቀበለኝ› ማለት ይኖርበታል፡፡

20. ቤተሰቡ የበዛ ቢሆንም እንኳን ለሙሉ ቤተሰብ አንድ ኡድሒያ በቂ ነው፡፡

21. የሚታረደው እንሰሳ የራስ ንብረት መሆን አለበት፡፡ ያለባለቤቱ ፈቃድ፣ ሰርቆም ሆነ ነጥቆ ማረድ ተቀባይነት የለውም፡፡ በንጹህ እንጂ በውሸት ገንዘብ ወደ አላህ (ሱ.ወ.) አይቀረብምና፡፡

22. ለኡድሒያ ታስቦ አንድ ሰው አንድን በግ ወይም ፍየል መጋራት አይችልም፡፡ ከሰባት በላይ በሆነ ሰውም አንድን ከብት ማረድ አይበቃም፡፡

23. ኡድሒያን ከሰላት በፊት ማረድ አይቻልም፡፡ ከጊዜው በፊትም ሆነ ከጊዜው በኋላ ማረድ እንደማንኛውም ሥጋ እንጂ ኡድሒያ አትሆንም፡፡

24. አራጅ የእርድ ሥነሥርኣትን መጠበቅ አለበት፡፡ የሚታረደውን እንሰሳ ወደ ቂብላ ማዞር፣ የአላህን ሥም ማውሳት፣ አንደኛውን እንሰሳ ሌላኛው ፊት አለማረድ፣ የሚያርዱበትን ቢላዋ በሚገባ መሳልና ቶሎ ማሰረፍ ጥቂቶች ናቸው፡፡

25. ኡድሒያ ማረድ ለማይችል ሰው እሱን ነግሮና አስፈቅዶ ለሱ አስቦ ማረድ ይቻላል፡፡

26. ድሃ ሰው የተላከለትን የኡድሒያ ሥጋ መሸጥም ሆነ ሌላ የፈለገውን ነገር ማድረግ ይችላል፡፡

27. ኡድሒያን ሰው ወክሎ ማሳረድ ይቻላል፡፡ የሚታረደለት ሰውም ጸጉሩን ጥፍሩን ከመንካት መቆጠብ ይኖርበታል፡፡

28. ዑለማኦች ኡድሒያን ማረድ ያልቻሉ ሰዎች ሀሳብ ሊገባቸው እንደማይገባ ተናግረዋል፡፡ ምክንያቱም ነቢያችን (ሰ.ዐ.ወ.) ሁለት በጎችን በሚያርዱበት ወቅት አንዱን አቅም ለሌላቸው ህዝቦቻቸው አርደዋልና፡፡

29. ኡድሒያ የአላህን ትዕዛዝ ለመፈጸም ወደሱ መቃረቢያ ተግባር ከመሆኑም በላይ የመተዛዘንና የመተሳሰብ ተምሳሌት ነው፡፡ በዕለቱ ድሆች ጠግበው ይውላሉ፡፡ ሥጋ አያምራቸውም፡፡

30. የኡድሒያ ቀን አላህን ማውሳት የሚጎላበት ነው፡፡ ፀጋውንም ደጋግመን እናመሰግንበታለን፡፡ ቅኑንና ተወዳጁን ነቢይ ኢብራሂምን (ዐ.ሰ.) እና ልጃቸውን ኢስማዒልን እናስታውስበታለን፡፡

ወላሁ አዕለም፡፡

ነጃሺ የዕውቀት ማዕድ!

ኢዱን አላህን በማመስገን እና በማላቅ ትዕዛዛቱን በመፈፀም ታላቅ አጅር የምናገኝበት አላህ ያድረግልን!!

አሚን!!
አሚን!!

ይህን መልዕክት ሼር በማድረግም ላልደረሳቸው እናዳርስ

۩○◙◙○◙◙○◙◙○◙◙○۩

‏قال ابن القيم

‏من طلب العلم ليحيي به الإسلام
‏فهو من الصديقين ودرجته بعد درجة النبوة‏

‏مفتاح دار السعادة(1/121)

المدير
══❁[↶قـــــنـــــاة↷]❁══

↓ للإشتراك
https://t.me/abuhasenat

Eilme ሰው በሀቅ ያመዘናል እንጂ ሀቅ በሰው አያመዘንም
80 viewsEbrahim Halila, 14:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 01:28:57 ለዐረፋህ በዓል ወደ ክፍለ ሃገር ቤተሰብ ጋር ለምትሄዱ ሰዎች ወንድም ሳዳት ከማል ጥቆማ አለው። አዳምጡት!
52 viewsEbrahim Halila, 22:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 22:15:58 تفسير ابن كثير الآية 63 من سورة النور: "قال الضحاك ، عن ابن عباس : كانوا يقولون : يا محمد ، يا أبا القاسم ، فنهاهم الله عز وجل ، عن ذلك ، إعظاما لنبيه ، صلوات الله وسلامه عليه قال : فقالوا : يا رسول الله ، يا نبي الله . وهكذا قال مجاهد ، وسعيد بن جبير .وقال قتادة : أمر الله أن يهاب نبيه صلى الله عليه وسلم ، وأن يبجل وأن يعظم وأن يسود .وقال مقاتل [ بن حيان ] في قوله : ( لا تجعلوا دعاء الرسول بينكم كدعاء بعضكم بعضا ) يقول : لا تسموه إذا دعوتموه : يا محمد ، ولا تقولوا : يا بن عبد الله ، ولكن شرفوه فقولوا : يا نبي الله ، يا رسول الله .وقال مالك ، عن زيد بن أسلم في قوله : ( لا تجعلوا دعاء الرسول بينكم كدعاء بعضكم بعضا ) قال : أمرهم الله أن يشرفوه .هذا قول . وهو الظاهر من السياق ، كما قال تعالى : ( يا أيها الذين آمنوا لا تقولوا راعنا وقولوا انظرنا واسمعوا ) [ البقرة : 104 ] ، وقال ( يا أيها الذين آمنوا لا ترفعوا أصواتكم فوق صوت النبي ولا تجهروا له بالقول كجهر بعضكم لبعض أن تحبط أعمالكم وأنتم لا تشعرون ) إلى قوله : ( إن الذين ينادونك من وراء الحجرات أكثرهم لا يعقلون ولو أنهم صبروا حتى تخرج إليهم لكان خيرا لهم ) [ الحجرات : 2 - 5 ]فهذا كله من باب الأدب [ في مخاطبة النبي صلى الله عليه وسلم والكلام معه وعنده كما أمروا بتقديم الصدقة قبل مناجاته ]والقول الثاني في ذلك أن المعنى في : ( لا تجعلوا دعاء الرسول بينكم كدعاء بعضكم بعضا ) أي : لا تعتقدوا أن دعاءه على غيره كدعاء غيره ، فإن دعاءه مستجاب ، فاحذروا أن يدعو عليكم فتهلكوا . حكاه ابن أبي حاتم ، عن ابن عباس ، والحسن البصري ، وعطية العوفي ، والله أعلم .وقوله : ( قد يعلم الله الذين يتسللون منكم لواذا ) قال مقاتل بن حيان : هم المنافقون ، كان يثقل عليهم الحديث في يوم الجمعة - ويعني بالحديث الخطبة - فيلوذون ببعض الصحابة - أصحاب محمد صلى الله عليه وسلم - حتى يخرجوا من المسجد ، وكان لا يصلح للرجل أن يخرج من المسجد إلا بإذن من النبي صلى الله عليه وسلم في يوم الجمعة ، بعدما يأخذ في الخطبة ، وكان إذا أراد أحدهم الخروج أشار بإصبعه إلى النبي صلى الله عليه وسلم ، فيأذن له من غير أن يتكلم الرجل; لأن الرجل منهم كان إذا تكلم والنبي - صلى الله عليه وسلم - يخطب ، بطلت جمعته .قال السدي كانوا إذا كانوا معه في جماعة ، لاذ بعضهم ببعض ، حتى يتغيبوا عنه ، فلا يراهم .وقال قتادة في قوله : ( قد يعلم الله الذين يتسللون منكم لواذا ) ، يعني : لواذا [ عن نبي الله وعن كتابه .وقال سفيان : ( قد يعلم الله الذين يتسللون منكم لواذا ) قال : من الصف . وقال مجاهد في الآية : ( قد يعلم الله الذين يتسللون منكم لواذا ) ] قال : خلافا .وقوله : ( فليحذر الذين يخالفون عن أمره ) أي : عن أمر رسول الله صلى الله عليه وسلم ، وهو سبيله ومنهاجه وطريقته [ وسنته ] وشريعته ، فتوزن الأقوال والأعمال بأقواله وأعماله ، فما وافق ذلك قبل ، وما خالفه فهو مردود على قائله وفاعله ، كائنا ما كان ، كما ثبت في الصحيحين وغيرهما ، عن رسول الله صلى الله عليه وسلم أنه قال : " من عمل عملا ليس عليه أمرنا فهو رد " .أي : فليحذر وليخش من خالف شريعة الرسول باطنا أو ظاهرا ( أن تصيبهم فتنة ) أي : في قلوبهم ، من كفر أو نفاق أو بدعة ، ( أو يصيبهم عذاب أليم ) أي : في الدنيا ، بقتل ، أو حد ، أو حبس ، أو نحو ذلك .قال الإمام أحمد : حدثنا عبد الرزاق ، حدثنا معمر ، عن همام بن منبه قال : هذا ما حدثنا أبو هريرة قال : قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : " مثلي ومثلكم كمثل رجل استوقد نارا ، فلما أضاءت ما حولها . جعل الفراش وهذه الدواب اللاتي [ يقعن في النار ] يقعن فيها ، وجعل يحجزهن ويغلبنه ويتقحمن فيها " . قال : " فذلك مثلي ومثلكم ، أنا آخذ بحجزكم عن النار هلم عن النار ، فتغلبوني وتقتحمون فيها " . أخرجاه من حديث عبد الرزاق" -عبر خَيرُ زَادٍ https://bit.ly/qkzwrsh
56 viewsعبد الرزاق بن محمد الباجي, 19:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 11:55:34 ➪ልጆችህ ሷሊህ ሊሆኑልህ ትፈልጋለህ?
➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮

➧አራት መስፈርቶችን ከቁርዓን ተቀበለኝ፦

❶እራስህን ከምንም በፊት ቀድመህ ሷሊህ አድርግ፦

﴿وكان أَبُوهُمَا صالحا﴾
አባታቸው ሷሊህ ነበር

➋አሏህ ሆይ ልጆቼን ሷሊህ አድርግልኝ ብለህ ዱዓ አድርግላቸው፦
﴿وأصْلِحْ لي في ذُرِّيَّتِي ۖ﴾
➮ዘሮቼንም ለእኔ አብጅልኝ

❸ሰላትን በመሃላቸው አስተካክለህ ስገድ፦

{رَبِّ ٱجْعَلْنِى مُقِيمَ ٱلصَّلَوٰةِ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۚ }

«ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ)፡፡

❹ሰይጣን እንዳይቀርባቸው በአሏህ ጠብቃቸው፦

{َ وَإِنِّىٓ أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ ٱلشَّيْطَٰنِ ٱلرَّجِيمِ}

እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» አለች፡፡

☞︎︎︎ ይህን ምክሬን ከሰማሃኝ ቦሃላ እንዲህ በል፦

رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَآءِ
ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ፤
50 viewsأم ريحان, 08:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 08:59:22 هممتُ أن أسأله من تكون؟!
فقطع صوته عليّ طريق السؤال وسمعته وهو يبتسم بفرحة تملأ وجهه وتبدو في نبراته وهو يقول:
يا عمي، هل لك أن تُقرئني مرة أو مرتين حتىٰ أحفظ السورة جيدًا، فوالدي يئس من قلة تركيزي وضعف حيلتي!!
...
وابتسم، وعيناه تذرف الدمع، ثم قال: هل تذكرتني الآن؟!
ثم قام واحتضنني وهو يخبرني:
لقد ختمت القُرآن، وأخذتُ الإجازة، والآن أصبحت محفظًا للقرآن الكريم، هنيئًا لك يا عمي تاج الكرامة، عاملتني بحبٍ واحتضنت قلبي بلطف، وجعلت القُرآن أحب الأشياء إلي، كم مرة أتيتك ضعيفًا فرممت ضعفي وقويت حيلتي!!
فهنيئًا لك الجنان أجر ما حفظتُ وأجر من أُحفّظ..
ياعمي ..
شكرًا لأنك وثقت بي عندما قرر الجميع أنني لا أستطيع..
وبعد وقت ودعته ليذهب إلى أطفاله يُحفّظهم..
اللهم اجعلنى وذريتي وإياكم من أهل القرآن، أهل الله وخاصته.
.
صاحب القصة
غير معروف لدي
ولكن الله يعرفه
.
48 viewsعبد الرزاق بن محمد الباجي, 05:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 08:59:21 በጣም ከወደድኮቸዉ ታሪኮች
الله أكبر. الله أكبر. الله أكبر. الله أكبر

አንድ ወንድም እንዲህ ይላል ....


ذهبت إلى المسجد ذات يومٍ لأصلي العصر، صليت خلف الإمام وعندما انتهت الصلاة ذهبتُ إلى رُكنٍ في المسجد لأردد أذكار المساء..
وضعت هاتفي أمامي وأخذت أقرأ منه..
وقعت عيني على طفلٍ في عُمر العشر سنوات، يدخل من باب المسجد ويلتفت يمينًا ويسارًا..
ثم جاء إليّ وقال بصوت يرتعد ..
هل جاء الشيخ؟!

- أي شيخ؟
= الشيخ الذي يُحفظ الأطفال!

لم أكن أعلم أن هنا مُعلمًا، فهمست له وأنا أبتسم لأنتزع الخوف الذي يسكنه:
لا لم يأت بعد..
تعال اجلس بجانبي

جلس الطفل، وفتح مُصحفهُ وأخذ يُقلب في صفحاته، هممتُ أن أقول له: في أي سورة تحفظ يافتى؟!
فقطع ذلك صوته الذي كان يرتعد من الخوف وهو يقول:
يا عمي، هل لك أن تُقرئني مرة أو مرتين حتىٰ أحفظ السورة جيدًا، فوالدي يئس من قلة تركيزي وضعف حيلتي.. ودائمًا يشكو من ذلك، حتى أصبحت أستحيي أن أطلب منه أن يُحفظّني القُرآن..
وعندما أذهب إلى شيخي وأخطئ في التلاوة يغضب مني، وأنا لا أُجيد القراءة جيدًا، فبعض الكلمات تشُق عليّ ..

ابتسمت للطفل وأخذت منه المصحف وهمست له:
اقترب يا حبيب عمّك..
وبدأت أُرتل وهو يرتل خلفي..
وبعد ربع ساعة طلبت منهُ أن يُسمِّع ذلك بمفرده فلم يستطع..
تذكرت شيخي عندما قال لي ذات يومٍ:
إذا وجدت صعوبة في الحفظ فافهم الآيات أولًا، ثم حاول الحفظ ثانية.. فإن حفظ الآيات بمثابة قفلٍ لباب ضخم يفصل بينك وبين الجنة..
حاول فتح هذا القفل بأي مفتاح، على قدر استطاعتك..
وسيُفتح الباب لك..

نظرت إلى الطفل ثانية وهو يضغط على إصبعهِ من الخجل وتبسمت، ثم همست له:
دعك من الحفظ يا فتى..
هل تعرف ماذا تعني هذه الآيات، وماذا يريد الله بها؟
أخذتُ أشرح للفتى الآيات حتى انتهيت من الشرح..
وقرأت عليه السورة مرتين وهو يردد خلفي،
ثم طلبت منه أن يقولها بمفردهِ..
قال بعض الآيات وكان إذا شق عليه قول آية أو لم يتذكرها.. يبتسم ويقول لي: هل أخبرك بقصتها؟

وبعد عدة محاولات حفظ الطفل السورة، حفظها كحفظه لسورة الإخلاص..

جاء الشيخ وجاءت الأطفال فاستأذن الطفل مني ليذهب إليه، فقلت له: يا فتى هل أخبرك بشيء تضعه نصب عينيك؟!
ابتسم، وقال لي: أجل..

أمسكت يده، وقبلتها، ثم قُلت له:
سيأتي يوم يُقال لك فيه: يافلان هلُمّ..
فتذهب، فتسمع دويّ حفظة القرآن.. ويُطلب منك أيضا أن تُرتل مثلهم، والله جل جلاله وملائكتهُ يستمعون إليك..
ألا تشتاق لترتل أمام الله ويقول لك الله تعالى: رتل سورة كذا ؟!

ثم ربت على كتفه وهمست له بعبارات وددتُ لو قالها لي أحد وأنا صغير..
قلت له:
أنت الآن تُعدُ وتُجهَّز لتُرتل أمام الله، عز ثناؤه، فلا تمل ولا تكل ولا تيأس ولا تشتكي من ضعف حيلتك..
فكل عالم تارك للقرآن جاهل..
ستكبر إن شاء الله وتكون حاملًا لكتاب الله وتكون مميزًا في الدنيا عندما تكون إمامًا يصلي بالناس .. يرتعد صوتك خشوعًا أثناء تلاوتك..
وستجد نفسك كذلك في الآخرة مميزًا ومُكرمًا أمام السفرة الكرام البررة، وحق القرآن ليكرمنّ الله أهل القرآن، فالقرآن كلامه، و ما أحب الله أحدًا كحبه لأهل القرآن..
وواللهِ لن يُعذّب الله بالنار لسانًا تلا القرآن، ولا قلبًا وعاه، ولا أذنًا سَمِعته، ولا عينًا نظرت إلى آياته..
هنيئًا لك زهرة شبابك التي نشأت في ظل آيات الله..
ثم قبّلت رأسه، وقلت له:
الآن فاذهب إلى شيخك، ورتل كأنك تُرتل في ظل عرش الرحمٰن والله يستمع إليك.. أنا أثق أنك تستطيع.
...
ذهب الطفلُ إلى شيخه، وسمع ما حفظ هذا اليوم.
..
كنت آراه كل يومٍ وأُحَفّظه في المسجد قبل أن يأتي الشيخ حتى أتي سمع عليه ما حفظته له، وبعد شهرين ودّعتهُ مكرهًا؛ لإنني انتقلت إلى مسكنٍ أخر، ولم أره منذ هذا اليوم، وبعد مدة علمتُ أن شيخه أيضًا قد انتقل ليُحفظ في مسجدٍ آخر..
..
بعد سبع سنواتٍ خرجت من عملي يومًا وركبت السيارة، وحان وقت صلاة المغرب، فوقف السائق أمام مسجد لنُصلي..
دخلت المسجد ووقفت في الصف فرأيت شابًا كأن وجههُ قطعة قمر.. سمعته يقول للناس:
"سَوُّوا صُفُوفَكُمْ، فَإِنَّ تَسْوِيَةَ الصُّفُوفِ مِنْ إِقَامَةِ الصَّلاةِ".
..
كانت ملامح الشاب قريبة من قلبي، وألفتها عيني، لكنني لا أتذكر أين رأيته..
كان صوته صوت كروان يصدح، صوتُ يتنفس في صدر يعقوب ليعطيه الأمل، ويبثُ البشرىٰ في قلب أم موسى بعودة طفلها، صوتٌ يبُشر زكريا بيحيى..
..
لو كنا خارج الصلاة لطلبتُ منه أن يطيل التلاوة لأسمعه أكثر، فتلاوتهِ كانت بمثابة الدواء لقلبي..
همست في سجودي أدعو له: اللهم زدهُ..
...
انتهت الصلاة وجلست لأردد الأذكار، بعد قليل رأيت هذا الشاب يجلس أمامي ويُقبّل رأسي وهو يقول: سأشهد لك يوم القيامة أمام الله، بأنك كُنت سببَ ما أنا عليه الآن..
53 viewsعبد الرزاق بن محمد الباجي, edited  05:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-01 23:07:28 books-library.online_noocfe1ccec85027ce52eb083-33309.pdf
65 viewsعبد الرزاق بن محمد الباجي, 20:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ