የሊቢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልሃሚድ አልዳባቢያን በመቀበሌ ደስታ ተሰምቶኛል። በውይይታችን ወቅት በቀጠናዊ የሰላም እና መረጋጋት፣ የኢኮኖሚ ትብብር፣ የሰው ኃይል ልውውጥ እና በሌሎች የጋራ ፍላጎት ጉዳዮችን አንስተናል። I am pleased to welcome Prime Minister Abdul Hamid Al-Dabaiba of the State of Libya. During our meeting, we engaged in discussions regarding regional peace and stability, economic cooperation, workforce exchange, and other areas of mutual interest. 24.1K views10:16