Get Mystery Box with random crypto!

“ስታርት አፕ ኢትዮጵያ” ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የተመቸ ከባቢን በመፍጠር ችግር ፈቺ የስራ መስኮችን | Abiy Ahmed Ali 🇪🇹

“ስታርት አፕ ኢትዮጵያ” ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የተመቸ ከባቢን በመፍጠር ችግር ፈቺ የስራ መስኮችን ለመክፈት ያለመ ነው። ወጣቶችን በፈጠራ ሃሳብ የተሞሉ የሀገራችን አንቀሳቃሽ ሞተሮች መሆናቸውን በመቀበል ሀሳባቸውን ወደ ተግባር የሚለውጡበት የዘርፉ ፖሊሲ ድጋፍም እጅግ አስፈላጊ ነው። ካሉት ወቅታዊ ተግዳሮቶች ባሻገር ያለፉት ስድስት አመታት ስራችን የተለያዩ ማነቆዎችን በመፍታት ሰፋፊ ዕድሎች ለማስገኘት መንገድ የተከፈተበት ነበር።

"Startup Ethiopia" aims to cultivate an environment conducive to youth entrepreneurship, fostering innovative problem-solving businesses. Recognizing the youth as the nation's engines brimming with innovative ideas, policy support for the ecosystem is vital to translate these ideas into reality. Despite current challenges, numerous initiatives over the past five years have been actively addressing these hurdles, paving the way for abundant opportunities.