update.. የአርበኛ ፋኖ ዘመነ ካሴ ፍቺ ወደ ሰኞ ጠኋት መሸጋገሩ ታወቀ። ወደ ማረሚያ ቤት የገቡት ቄሶች እና ሽማግሌዎች ባደረጉት መግባባት እንደሆነ ታውቋል። የባህርዳር ወጣቱን ጨምሮ የሳባታሚት ታራሚዎች ግን "ዛሬ ካልወጣ" በሚል ከኦህዴድ ኃይል ጋር ተፋጠው ውለዋል። #ተጨማሪ መረጃ @abisiniya_times 2.6K views14:54