ዘመነ ካሴ ባውቄ! ሁሉም ነገር ተሟልቷል። ከእዚህ በኋላ ያለው ጉዳይ የማረሚያ ቤት ኃላፊው ደስዬ ደጀን ጉዳይ ነው። የሰኔ 15 አንጎበር ያለቀቀው ደስዬ ደጀን የፍርድ ቤቱን ውሳኔ አላስፈፅምም እንዳለ መረጃ ደርሶናል። @abisiniya_times @abisiniya_times 2.6K views14:48