እስክንድር ነጋን ለመያዝ አልያም ከዚያ የከፋ እርምጃ ለመውሰድ የአብይ ሰራዊት ደምበጫ ይገኛል:: እስክንድር በቅርብ ርቀት እንደሚገኝ ነገር ግን ያለበትን በትክክል እንዳልደረሱበት ለመንግስት ቅርበት ካላቸው ሰዎች መረጃው ወጥቷል:: አብይ ጥርሱን ነክሷል:: እስክንድርን ለማነቅ ተጣድፏል:: የደምበጫ ህዝብ በአስቸኳይ እርምጃ ሊወስድ ይገባል:: የአብይን ሰራዊት ከደንበጫ እንዳያልፍ ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይሆንም:: ሌሊቱ በጣም ወሳኝ ነው:: እስክንድር በአብይ እጅ እንዳይገባ የደንበጫ ህዝብ ታሪክ ይሰራ ዘንድ ጥሪ ቀርቦለታል:: እስክንድር ያለበትን በመጠቆም ደብል ኤጀንት ሆኑ ከአጠገቡ መረጃ ለመንግስት ሲያስተላልፍ የነበረው ጥላሁን አበጀ የተባለ ሾተላይ ለዚህ ምግባሩ እንደሽልማት ወደአሜሪካ እንዲሄድ በአብይ መንግስት ተመቻችለት አሁን ወደ አሜሪካን መንገድ ላይ ነው:: የእስክንድር ጉዳይ አስቸኳይ ነው:: ደንበጫዎች እንዲደርሳቸውና ጊዜ ሳይሰጡ የአብይን ሰራዊት ግስጋሴ እንዲገቱ ማድረጉ ላይ መረባረብ ያስፈልጋል:: ምንጭ / መሳይ መኮንን @abisiniya_times @abisiniya_times 2.6K viewsedited 20:19