#አሳዛኝ ዜና #መርካቶ ጭድ ተራ አከባቢ"መስጊድ ለምን ይፈርሳል"በሚል ሰላማዊ ጥያቄ ያነሳ አንድ የእስልምና ዕምነት ተከታይ መገደሉን ምንጮች ገለፁ። ከሰሞኑን"ሸገር ከተማን" እንመሰርታለን በሚል በርካታ መስጅዶች መፍረሳቸው ይታወሳል። #ተጨማሪ መረጃ @abisiniya_times 3.1K views12:48