የአብይ አገዛዝ መዲናዋ ላይ ደሀ ባይኔ እንዳላይ ብሏል። "ድህነትን እናጠፋለን" የሚለውን የኢሕአዴግ መፈክር "ደሀን እናጠፋለን" በሚል ተክተውታል። አዲስአበባ እየሆነ ያለው እጅግ ያስደነግጣል። በፒያሳ፣ በአምስት ኪሎ፣ በሽሮ ሜዳ ማለፍ አሰቃቂ ሆኗል። ሺዎች በጸጥታ ሞት እያሸለቡ ነው። ሆ ብለን እስካልተነሳን ድረስ ሞቱም፣ መፈናቀሉም የአዘቦት ክስተት ሆኖ ይቀጥላል.… @abisiniya_times @abisiniya_times 790 views18:39