ጥቃቱ በአማራ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ ነው ስንል እንዲሁ አይደለም። በማስረጃ ነው። ሰበብ ፈልገው የአማራን ሲቪክ ተቋማት ጭምር ለመምታት ተዘጋጅተዋል። እርዳታ አሰባስበው ኦህዴድ ላፈናቀላቸው አማራዎች የሚያደርሱ ተቋማት ጭምር የጥቃቱ አካል ሆነዋል። ምንጭ ፦ ጌታቸው ሺፈራው @abisiniya_times 1.8K viewsedited 16:12