ኤልያስ አበበ የሰሜን ሸዋ ብልጽግና ጽ/ቤት ሀላፊ "ፋኖ ህገወጥ ነው እጃቸውን በአካባቢው ለሚገኘው መከላከያ መስጠት አለበት" በማለት የሸዋሮቢትን የመንግስት ሀላፊዎች እያስተባበረ የሚገኝ ሰው ነው ሲሉ የተለያዩ የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል እውነት ከሆነ ይህን ሰው በምክርም ሆነ በማስጠንቀቅ ማስቆም አለብን። @abisiniya_times #Share 1.5K viewsedited 15:48